Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ባለሶስት እግር ተሸከርካሪዎች መገጣጠሚያ ፋብሪካ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተክለ ትኩዕ አስመጪና ላኪ ከህንዱ ፒያጆ ኩባንያ ጋር በመተባበር የከፈተው የባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎች መገጣጠሚያ ፋብሪካ ይፋዊ ስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ የተክለ ትኩዕ አስመጪና ላኪ ባለቤት ተክለ ትኩዕ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) መድኃኒቶችን በራስ ዐቅም ማምረት ለነገ የሚተው አለመሆኑን አስገነዘቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ120 ሚሊየን በላይ ሕዝብ ላላት ኢትዮጵያ መድኃኒቶችን በራስ ዐቅም ማምረት ለነገ የሚተው ጉዳይ አይደለም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሀገር ውስጥ የሕክምና ግብዓት ምርትና ኢኖቬሽን ዐውደ-ርዕይን…

በትግራይ ክልል ከ35 ሺህ ሔክታር በላይ የሚሸፍን የተከላ ቦታ ካርታ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስከ አሁን ከ35 ሺህ ሔክታር በላይ የሚሸፍን የተከላ ቦታ ካርታ መዘጋጀቱን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አሥተዳደር እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በዘንድሮው የክረምት ወቅት ለሚተከሉ ችግኞች እንክብካቤና ጥበቃ ለማድረግ ካርታ እየተዘጋጀ…

ተረጂነትን ለማስቀረት አመራሩ በቁርጠኝነት መሥራት ይጠበቅበታል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሀብቷን በማልማት ተረጂነትን ለማስቀረት የጀመረችውን ግብ ለማሳካት አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሠራ እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ የፌዴራል መንግሥት ከፍተኛ አመራሮች "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ክብር፣ ነጻነት እና ሉዓላዊነት"…

ወጣቶች ለዘላቂ ሰላም እያደረጉት ያለውን አስተዋጽኦ እንዲያጠናክሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ወጣቶች ለዘላቂ ሠላምና አብሮነት እያደረጉት ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ ቀረበ። "የሰላም ባህልና አመለካከትን የመገንባት እና የመምራት ክኅሎት" በሚል መሪ ሐሳብ ከክፍለ ከተሞች ለተውጡ ወጣች በሰላም ላይ የታኮረ…

መድኃኒትና የሕክምና ግብዓቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመሸፈን አስቻይ ሁኔታ ተዘጋጅቷል- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መድኃኒት እና የሕክምና ግብዓቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመሸፈን አስቻይ ሁኔታዎች መዘጋጀታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሀገር ውስጥ የሕክምና ግብዓት ምርትና ኢኖቬሽን ዐውደ-ርዕይን መርቀው…

ከተማ አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ሣምንት ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “ቴክኒክና ሙያ ለዘላቂ ልማት” በሚል መሪ ሐሳብ የተዘጋጀው 14ኛው ከተማ አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ሣምንት ተከፈተ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የቴክኒክና ሙያ…

የብሪክስ አባል ሀገራት የጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ፕሬዚዳንቶች ፎረም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው የብሪክስ አባል ሀገራት ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ፕሬዚዳንቶች የተሳተፉበት ፎረም ተጠናቀቀ፡፡ ፎረሙ ከሰኔ 10 እስከ 14 ቀን 2016 ዓ.ም “ብሪክስ ቺፍ ጀስቲስ ፎረም” በሚል ርዕሰ ጉዳይ ነው የተካሄደው፡፡…

ኤረር የመጠጥ ውኃ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ በ224 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባውን ኤረር የመጠጥ ውኃ ማስፋፊያ ፕሮጀክት መርቀው ሥራ አስጀመሩ፡፡ አቶ ኦርዲን በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር÷ በሐረር ከተማ የውኃ ተደራሽነትን ለማሳደግ ኤረር የመጠጥ…

በመዲናዋ በ120 ወረዳዎች የአከራይ ተከራይ ውል ምዝገባ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ120 ወረዳዎች የአከራይ ተከራይ ውል ምዝገባ እየተከናወነ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ቅድስት ወልደጊዮርጊስ ገልፀዋል። ኃላፊዋ ሰኔ 1 ቀን 2016 የተጀመረው የአከራይ ተከራይ…