Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በደሴ ከተማ ህዝባዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉአላዊነት እና ክብር’ በሚል መሪ ሀሳብ በደሴ ከተማ ህዝባዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። ህዝባዊ መድረኩን እየመሩ የሚገኙት የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፤ ጥያቄዎችን በኢትዮያዊነት…

ምርትና ምርታማነትን በመጨመር ከተረጅነት ባህል መውጣት ይገባል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርትና ምርታማነትን በመጨመር ከተረጅነት ባህል መውጣት ይገባል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ‘ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነት እና ክብር’ በሚል መሪ ሃሳብ…

የቤንች ብሔር የዘመን መለወጫ “ቢስት ባር” እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤንች ብሔር የዘመን መለወጫ "ቢስት ባር" የማጠቃለያ በዓል በሚዛን አማን ከተማ በአማን አየር ማረፊያ ሜዳ በድምቀት እየተከበረ ነው። በበዓሉ የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ሀላፊ ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር)፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ…

በወላይታ ሶዶ ከተማ ህዝባዊ የውይይት መድረክ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ከተማ ‘ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና ክብር’ በሚል መሪ ሀሳብ ከተማ አቀፍ ህዝባዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። በውይይቱ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ሀላፊ…

4ኛው ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 4ኛው ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው። "ምርምር ለከተማ ትራንስፎርሜሽን እና ዲጂታላይዜሽን" በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ የሚገኘው ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ እንደተዘጋጀ ተገልጿል፡፡…

በአዲስ አበባ የአከራይና ተከራይ ህጋዊ ውል ምዝገባ ዛሬ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የአከራይና ተከራይ ህጋዊ ውል ምዝገባ ዛሬ ሰኔ 1 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚጀመር የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታውቋል። የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥርና አስተዳደር አዋጅ በሀገሪቱ ያለውን የቤት ኪራይ ችግር ለመፍታት እንዲሁም ፍትሃዊ…

በአፋር ክልል የሚገኙ የጂኦተርማል ፕሮጀክቶችን ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ዱብቲ ወረዳ የሚገኙ የጂኦተርማል ፕሮጀክቶችን ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል። የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ኢጃራ ተስፋዬ የተንዳሆ እና አላሎ ባድ የጂኦተርማል ፕሮጀክቶችን ጎብኝተው ፕሮጀክቶቹ…

ኢትዮጵያ በሶስተኛው የብሪክስ ሼርፓ ስብሰባ ተካፈለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በሶስተኛው የብሪክስ ሼርፓስ ስብሰባ ተካፈለ።   በዛሬው ዕለት በሩሲያ ኒዥኒ ኖቭጎሮድ በተጀመረው የብሪክስ ስብሰባ ላይ አቶ ማሞ ምህረቱ ባደረጉት ንግግር፤…

ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የስራ ኮንፈረንስ ምክትል የበላይ አካል ሆና ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሰራተኛ ኮንፈረንስ ኢትዮጵያን እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር ከ2024 እስከ 2027 ድረስ ምክትል የበላይ አድርጎ መርጧል፡፡ ምርጫው የተካሄደው ዛሬ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ ባለው 112ኛው የዓለም የስራ…

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ለማጠናቀቅ መረባረብ ይገባናል – አምባሳደር ምስጋኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትብብር ተምሳሌት የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ለማጠናቀቅ መረባረብ ይገባናል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ተናገሩ፡፡ ለሀገራዊ ፕሮጀክቶች ከዳያስፖራው ሀብት ለማሰባሰብ የተጀመሩ ጥረቶችን…