Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በእንስሳት ተዋፅኦ ምርቶች ላይ ያተኮረ አኅጉራዊ ዓውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንስሳት ተዋፅኦ ምርቶች ላይ ያተኮረው 10ኛው የአፍሪካ እንስሳት ዓውደ ርዕይ ከጥቅምት 20 እስከ 22/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡ የግብርና ሚኒስቴር፣ ፕራና ኢቨንትስና ኤክስፖ ፒም በጋራ የሚያዘጋጁትን ዓውደ ርዕይ በተመለከተ…

አቶ ሳንዶካን ደበበ የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቶ ሳንዶካን ደበበን የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ኮሚሽነር አድርገው ሾመዋል። አቶ ሳንዶካን ደበበ ከዛሬ ጥቅምት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ መሾማቸውን ነው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት…

ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የምታከናውነው ስራና ውጤት ‎በዓለም የምግብ ጉባኤ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን በራስ አቅም ለማረጋገጥ እያከናወነች የሚገኘው ስራና ውጤት በዓለም የምግብ ጉባኤ ላይ ለሌሎች ሀገራት በአርያነት ተነስቷል። ‎ ‎የዓለም ምግብ ጉባኤ ''ለተሻለ ምግብና ለተሻለች ነገ እጅ ለእጅ እንያያዝ''…

2ኛው የአፍሪካ የክህሎት ሳምንት መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 2ኛው የአፍሪካ የክህሎት ሳምንት "የአፍሪካን የኢንዱስትሪ አቅም ማጎልበት፣ ለፈጠራ፣ ለእድገት እና ለዘላቂነት ክህሎት ልማት'' በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ ነው። የክህሎት ሳምንቱ የክህሎት እና የኢንዱስትሪ ልማት ፖሊሲዎች፣ የክህሎት…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 49ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው ያሳለፋቸው ውሳኔዎች፡- 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ…

ንጋት ሐይቅ ለኢትዮጵያ ሰፊ በረከት ይዞ መጥቷል – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ የተፈጠረው ንጋት ሰው ሰራሽ ሐይቅ ለኢትዮጵያ ሰፊ በረከት ይዞ መጥቷል አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)። የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር የንጋት ሐይቅ ረቂቅ ማስተር ፕላን ላይ ከባለድርሻ…

በክልሉ ሙስናን መዋጋት እና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መቅረፍ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሙስናን መዋጋት እና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መቅረፍ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ። የክልሉ የመንግሥት እና የፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት መጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ…

ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ያከናወነቻቸው ሥራዎች የሚደነቁ ናቸው – ፕሬዚዳንት ሉላ ዳሲልቫ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በግብርናው ዘርፍ ያከናወነቻቸው ተግባራት የሚደነቁ ናቸው አሉ የብራዚል ፕሬዚዳንት ሉላ ዳሲልቫ፡፡ 2ኛው የግሎባል አሊያንስ ኢኒሼቲቭ የሀገራት ትብብር መድረክ በጣልያን ሮም እየተካሄደ ከሚገኘው የዓለም…

የተጀመሩ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች የሠንደቅ ዓላማችን ከፍታ የሚጨምሩ ናቸው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተጠናቀቁና የተጀመሩ ሀገራዊ ግዙፍ ፕሮጀክቶች የኢኮኖሚ ስብራቶቻችንን የሚጠግኑና የሠንደቅ ዓላማችን ከፍታ የሚጨምሩ ናቸው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ 18ኛው ብሄራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በተለያዩ…

ኢትዮጵያ ግብፅ በናይል ወንዝ ላይ የምታራምደውን የቅኝ ግዛት ዘመን አስተሳሰብ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ግብፅ በናይል ወንዝ ላይ የምትከተለውን የቅኝ ግዛት ዘመን አስተሳሰብ የአፍሪካን የትብብር መንፈስ የሚጻረር እና ተቀባይነት የሌለው ነው ስትል ውድቅ አድርጋለች። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ እንደገለጸው ÷ ግብፅ ከናይል…