Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታ ማብሰሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ ሥራ ማስጀመሪያ እና የምስጋና መርሐ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
በመርሐ ግብሩ የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች፣ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…
ወደ ዩኒቨርሲቲ ለሚገቡ ተማሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲ ለሚገቡ ተማሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁን የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በሚኒስቴሩ የሕዝብ ትራንስፖርት አሽከርካሪ እና ተሽከርካሪ ጉዳዮች መሪ ሥራ…
ክልሉን የትርምስ ቀጣና ማድረግ ለአማራ ሕዝብ አይበጅም – የደቡብ ወሎ ዞን
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራን ሕዝብ ጥያቄዎች እናስመልሳለን በሚል ሽፋን ክልሉን የትርምስ ቀጣና ማድረግ ለአማራ ሕዝብ እንደማይበጅ የደቡብ ወሎ ዞን አስገነዘበ፡፡
በደቡብ ወሎ ዞን ወግዲ ከተማ በወቅታዊ የሠላምና የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል።
የአማራ…
የተመድ ኤጀንሲዎች ለኢትዮጵያ ስታትስቲክስ ልማት ተግባራዊነት ድጋፍ እንደሚያደርጉ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስቴር በኢትዮጵያ የስታትስቲክስ ልማት ፕሮግራም ላይ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ኤጄንሲዎች ጋር መክሯል፡፡
የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ ልማት ፕሮግራም ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ኤጄንሲዎች ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡…
በአማራ ክልል ባለሐብቶች ከ63 ሺህ ለሚበልጡ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል መፍጠራቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 12 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሥራ የጀመሩ ባለሐብቶች ከ63 ሺህ ለሚበልጡ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል መፍጠራቸው ተገለጸ፡፡
ባለሐብቶቹ በ2015 ዓ.ም 487 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ካፒታል አስመዝግበው የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት የተሰማሩ ናቸው ተብሏል።…
የዲጂታል ልዩነቶችን ለማጥበብ እየተከናወነ ያለው ሥራ አበረታች ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዲጂታል ልዩነቶችን ለማጥበብ እያከናወነች ያለው ተግባር አበረታች መሆኑን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የኮሙኒኬሽን እና የአይ ሲ ቲ ልዩ የቴክኒክ ኮሚቴ 5ኛ መደበኛ ስብሰባ…
አሥተዳደሩ ከሸገር ከተማ ጋር በጋራ ለመሥራት ተፈራረመ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር እና የሸገር ከተማ አሥተዳደር የተቀናጀ ዲጂታል የመሬት ምዝገባን ጨምሮ በሌሎች ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት ሥምምነት ተፈራረሙ፡፡
ሥምምነቱን የፈረሙት የአሥተዳደሩ ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ሶካ እና የሸገር…
የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከሕዝቡ ጋር መከረ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ከሕዝቡ ጋር መክሯል፡፡
መድረኩ ከብሔረሰብ አሥተዳደሩ ሁሉም ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት መሆኑ ተገልጿል፡፡
የብሔረሰብ…
የቤጂንግ የውጭ ጉዳይ ጥናት ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ በአማርኛ ቋንቋ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ያስመርቃል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤጂንግ የውጭ ጉዳይ ጥናት ዩኒቨርሲቲ ለኢትዮ-ቻይና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት የበለጠ መጎልበት በኢትዮጵያ ቋንቋዎች ትምህርት ጥናት ላይ እየሠራ መሆኑን አስታውቋል፡፡
የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዳይሬክቶሬት አባላት ከዩኒቨርሲቲው…
ሚኒስቴሩ ከ21 ኩባንያዎች ጋር ለመሥራት በሚያስችሉት ጉዳዮች ላይ መከረ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር ከፈረንሳይ የግል ኩባንያዎች ማኅበር ከተወከሉ 21 ኩባንያዎች ከተውጣጡ 30 የልዑካን ቡድን ዓባላት ጋር ተወያየ፡፡
በውይይቱም÷ የኢትዮጵያና ፈረንሳይን ግንኙነት በኢንቨስትመንት ዘርፉ ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ልዑኩ…