Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
አዲስ አበባን ዲጂታል፣ ዘመናዊና ምቹ ከተማ ለማድረግ …
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የሚሰጡ አገልግሎቶች ዘመኑን የዋጁ፣ ፍትሃዊና ቀልጣፋ እንዲሆኑ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የከተማ አስተዳደሩ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ፡፡
የቢሮው ኃላፊ አቶ አዋሌ መሃመድ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በመዲናዋ የሚሰጡ የመንግስት…
በአዳባ ወረዳ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የ10 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን አዳባ ወረዳ ልዩ ስሙ ጋራ ወሻ በተባለ አከባቢ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የ 10 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡
የወረዳው የትራፊክ ደህንነት ኃላፊ ኢንስፔክተር ሀሽም ኢልሚ ለፋና ዲጅታል እንዳሉት፥ በአደጋው ከሟቾች…
በአማራ ክልል ከ880 ሚሊዮን በላይ ችግኞች ተተክለዋል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ1 ነጥብ 55 ቢሊዮን በላይ ችግኝ ለመትከል ታቅዶ አስካሁን ከ880 ሚሊዮን በላይ ችግኞች ተተክለዋል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ።
በቢሮው የተፈጥሮ ሐብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ዳይሬክተር አቶ እስመለአለም…
ኢትዮጵያ የወደብ አማራጮች ያስፈልጋታል – ዓለም አቀፍ ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ተጨማሪ የወደብ አማራጮች ያስፈልጋታል አሉ ዓለም አቀፍ የምጣኔ ኃብት ባለሙያዎች።
በአሜሪካ ሳውዘርን ኮኔቲከት ስቴት ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ኃብት መምህራን ከፋና ዲጂታል ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ጠንካራ ትብብር…
በኦሮሚያ ክልል 2 ነጥብ 7 ሚሊየን ቋሚ የሥራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዷል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2018 በጀት ዓመት 2 ነጥብ 7 ሚሊየን ቋሚ የሥራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዷል።
የክልሉ ሥራ ዕድል ፈጠራ እና ክህሎት ቢሮ የኮሙኒኬሽንና ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ቶሎሳ አጃማ እንዳሉት፤ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የሥራ ዕድል…
የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በፓኪስታን በይፋ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‘በመትከል ማንሠራራት’ የ2017 የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት በፓኪስታን ኢስላምአባድ በይፋ ተጀምሯል።
በፓኪስታን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከሀገሪቱ የምግብ ደህንነትና ምርምር ሚኒስቴርና ብሄራዊ የግብርና ምርምር ማዕከል ጋር በመተባበር…
በአፍሪካ የሚገኙ ዳያስፖራዎች በሀገራዊ ምክክሩ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአፍሪካ የተለያዩ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ዳያስፖራዎች አጀንዳ በመጠቆምና ተወካዮቻቸውን በመመረጥ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበ፡፡
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ጥበቡ ታደሰ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥…
በሐረሪ ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ ከ67 ሺህ በላይ ዜጎች ይሳተፋሉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ67 ሺህ በላይ ዜጎች ይሳተፋሉ አለ የክልሉ ሴቶች፣ ሕጻናትና ወጣቶች ቢሮ ፡፡
የቢሮው ሃላፊ ረምዚያ አብዱልወሃብ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱን በ14 ዘርፎች…
የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓልን በስኬት ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓልን በስኬት ለማክበር አስፈላጊ ዝግጅት ተደርጓል አለ የበዓሉ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት።
የምስራቅ ሀረርጌ ዞን ፓሊስ መምሪያ አዛዥና የበዓሉ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ረዳት ኮሚሽነር ናስር መሀመድ ለፋና ሚዲያ…
በቴሌ ብር ከ4 ነጥብ 9 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጸመ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቴሌ ብር መተግበሪያ እስካሁን ከ4 ነጥብ 9 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጽሟል አሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፡፡
ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ÷…