Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ የአርበኞች ሀገር ናት – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ኢትዮጵያ የአርበኞች ሀገር ናት፤ መከላከያ ሰራዊት የአባቶቹን አርበኝነት ነው የወረሰው አሉ። ፊልድ ማርሻሉ ይህንን ያሉት በሀገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት…

የትግራይ ሕዝብ ሕወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ በፈጸመው ጥቃት አዝኗል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ሕዝብ ሕወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ በፈጸመው ጥቃት አዝኗል አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። በሀገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 5ኛ ዓመት "እንዳይደገም ፤ መቼም…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመኸር ሰብሎችን የመሰብሰብ ስራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ በ2017/18 የመኸር ወቅት ሰብሎችን የመሰብሰብ ስራ ተጀምሯል አለ። የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የእርሻ ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አድማሱ አወቀ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በመኸር ወቅት 763 ሺህ 424…

ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ የንግድ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ የንግድ ግንኙነታቸውን ለማስፋትና ለማጠናከር ተስማምተዋል። የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከፈረንሳይ የውጭ ንግድና ኢኮኖሚ ሚኒስትር ተወካይ ኒኮላስ ፎሪሲየር ጋር ባደረጉት ውይይት÷ የሁለትዮሽ የኢኮኖሚ ትብብርን በይበልጥ…

ጥቅምት 24 ሲታወስ ሀገራዊ ህልውናን በማረጋገጥ ታሪክ የሰሩ ጀግኖችን በማሰብ መሆን አለበት – ሌ/ጄ ዘውዱ በላይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጥቅምት 24 ሲታወስ ህግ በማስከበርና ሀገራዊ ህልውናን በማረጋገጥ ታሪክ የሰሩ ጀግኖችን በማሰብ መሆን አለበት አሉ የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ። በሀገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 5ኛ ዓመት…

የኢትዮጵያና የአውሮፓ ህብረት ኢንቨስትመንት ፎረም በፓሪስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ህብረት ኢንቨስትመንት ፎረም ዛሬ በፈረንሳይ ፓሪስ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በፎረሙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ(ዶ/ር)፣ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ፣ የአውሮፓ ኮሚሽን የአፍሪካ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ጌዛ…

መንግሥት ብሔራዊ ጥቅም እንዲከበር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው – አቶ ከበደ ዴሲሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የሀገሪቱ ብሔራዊ ጥቅም እንዲከበር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው አሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ። ሚኒስትር ዴኤታው ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት÷ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ…

የሰሜን ዕዝን ጥቃት የምናስታውሰው መቼም እንዳይደገም ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የሰሜን ዕዝን ጥቃት የምናስታውሰው መቼም እንዳይደገም ነው አሉ። በሀገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 5ኛ ዓመት "እንዳይደገም ፤ መቼም አንረሳውም"…

የባሕር በር ጥያቄው የሕዝብን ፍላጎትና ጥቅም ማዕከል ያደረገ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ የሕዝቡን ፍላጎትና ጥቅም ማዕከል ያደረገ ነው አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ ለወጣቶች…

በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 5ኛ ዓመት እየታሰበ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር መከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 5ኛ ዓመት እየታሰበ ይገኛል። ቀኑ በቢሾፍቱ አየር ወለድ ማሰልጠኛ ማዕከል "እንዳይደገም፤ መቼም አንረሳውም" በሚል መሪ ሐሳብ ነው እየታሰበ የሚገኘው። በመርሐ ግብሩ ከአምስት…