Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በአረንጓዴ ዐሻራ ከተተከሉ ችግኞች መካከል 27 ነጥብ 5 በመቶ በአባይ ተፋሰስ የተተከሉ ናቸው – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከተከለቻቸው ችግኞች መካከል 27 ነጥብ 5 በመቶ ያህሉ በአባይ ተፋሰስ የተተከሉ ናቸው አሉ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)፡፡ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከ90 ሺህ እስከ 100…

በመዲናዋ የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በ18 ዘርፎች የሚከናወነው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠናክሮ ቀጥሏል አለ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት፡፡ ከተማ አስተዳደሩ በ2017 በጀት ዓመት የበጎ ፈቃድ ሥራን ተቋማዊ በማድረግ አመርቂ ውጤቶችን አስመዝግቧል።…

በቡራዩ የውንብድና ወንጀል በመፈጸም የተከሰሱ ግለሰቦች በ18 እና 17 ዓመት እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ወንጀል ችሎት በቡራዩ ክ/ከተማ በተለያዩ ግለሰቦች ላይ የውንብድና ወንጀል በመፈጸም የተከሰሱ ሁለት ግለሰቦች በ18 እና 17 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ወሰነ፡፡ የቅጣት ውሳኔ የተወሰነባቸው…

በኦሮሚያ ክልል በአንድ ጀንበር 524 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በአንድ ጀንበር 524 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት ተጠናቋል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የደን ልማት ዳይሬክተር አቶ ከተማ አብዲሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 3 ነጥብ…

የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በፓኪስታን…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፓኪስታን ብሔራዊ ሸንጎ ሊቀመንበር ሰይድ ዩሱፍ ራዛ ጊላኒ በኢትዮጵያ ስኬታማ የሆነውን የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር መሠረት ያደረገውን የፓኪስታን ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ አስጀምራለሁ አሉ፡፡ ሊቀመንበሩ በፓኪስታን ከኢትዮጵያ ባለ…

በአንድ ጀምበር ሚሊየኖችን በመትከል የማንሰራራት ታሪካዊ ጉዞ አካል እንሁን – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንድ ጀምበር ሚሊየኖችን በመትከል የማንሰራራት ታሪካዊ ጉዞ አካል እንሁን አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ባወጣው መግለጫ÷ ኢትዮጵያን ወደ ነበራት ጥንታዊ የደን ሽፋን በመመለስ አረንጓዴ ካባ ለማልበስ የጀመርነው ጥረት 7ኛ…

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት 9ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ም/ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባዔ በጅግጅጋ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ምክር ቤቱ በጉባዔው የሶማሌ ክልል መንግስት የ2017 የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ተወያይቶ እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል፡፡ ከዚህ ባለፈም…

የሚዲያዎችን ትኩረት የሳበው የባህል እና ኪነ ጥበብ ቡድን…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና ቤጂንግ የኢትዮጵያን ባህል እና ኪነ ጥበብ ስራዎችን እያቀረበ የሚገኘው ኪን ኢትዮጵያ ቡድን የዓለም አቀፍ ሚዲያዎችን ትኩረት አግኝቷል። ቡድኑ "የኢትዮጵያ ማንሰራራት" በሚል መሪ ሐሳብ የኢትዮጵያን ባህል እና የኪነ ጥበብ ስራዎችን…

በኦሮሚያ ክልል ከ200 ቢሊየን ብር በላይ የሚያስመዘግቡ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ይስተናገዳሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2018 በጀት ዓመት ከ200 ቢሊየን ብር በላይ የሚያስመዘግቡ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ይስተናገዳሉ። የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ሀይሉ አዱኛ የክልሉን የ2018 በጀት ዓመት የሥራ ዕቅድን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤…

ሕዳሴ ግድቡ ወደ ኢንዱስትሪ የሚደረገውን ጉዞ ያሳልጣል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ኃይል እያደገ ላለው የኢንዱስትሪ ዘርፍ የኃይል ፍላጎት ምላሽ በመስጠት ኢትዮጵያ ወደ ኢንዱስትሪ የምታደርገውን ጉዞ ያሳልጣል አሉ ምሁራን፡፡ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ የነበራቸው ምሁራን፤ ከግድቡ የሚመነጨው…