Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በጋምቤላ ክልል ከ15 ሚሊየን በላይ ችግኞች ይተከላሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ15 ሚሊየን በላይ ችግኞች ይተከላሉ። የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ዳይሬክተር ቻም ኡሪየሚ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በአረንጓዴ አሻራ…

አቶ አደም ፋራህ በሀረሪ ክልል የተገነቡ የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤቶችን እየመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በሀረሪ ክልል በገጠርና ከተማ የተገነቡ የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤቶችን እየመረቁ ይገኛሉ። አቶ አደም በክልሉ ሦስት የገጠርና ስድስት የከተማ ወረዳዎች የተገነቡ የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤቶችን ነው…

የእንስሳትን ጤና በማሻሻል የዘርፉን ጠቀሜታ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንስሳትን ጤና በማሻሻል የዘርፉን ጠቃሜታ ይበልጥ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ በሚኒስቴሩ እንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷  የዳልጋና ጋማ ከብቶች…

ልዩነትን በውይይት የመፍታት ባህል ሊዳብር ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ልዩነትን ከግጭት በራቀ መልኩ በውይይት የመፍታት ባህል ሊዳብር ይገባል አሉ የሀይማኖት አባቶች። በኢትዮጵያ ኃይማኖት ተቋማት አስተባባሪነት የሀይማኖት አባቶች በትግራይ መቐለ ያደረጉትን የሰላም ጥሪ በማስመልከት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።…

የታክስ አስተዳደርን ለማዘመን የተጀመሩ ሥራዎች ሙሉ ለሙሉ ይተገበራሉ – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) በ2018 በጀት ዓመት የታክስ አስተዳደርን ዘመናዊ ለማድረግ የተጀመሩ ሥራዎች ሙሉ ለሙሉ ይተገበራሉ አሉ። ሚኒስትሯ በ2018 ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ላይ ባደረጉት ገለጻ፤ በበጀት ዓመቱ…

የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የክልሎች የምርት አቅርቦት ትብብርና ትስስር ሊጠናከር ይገባል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አደም ፋራህ የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የክልሎች የምርት አቅርቦት ትብብርና ትስስር ሊጠናከር ይገባል አሉ። በተጠናቀቀው…

ህዳሴ ግድቡ ሲጠናቀቅ በዓመት አንድ ቢሊየን ዶላር የሚገመት ገቢ ያስገኛል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ ከ66 ሚሊየን በላይ ዜጎችን የኤሌክትሪክ ብርሃን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስችላል። የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቴክኒካል ኮሚቴ አባል በለጠ ብርሃኑ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ…

በዓለም አቀፍ ገበያ የቡናና የወርቅ ዋጋ ጭማሪ በማሳየቱ ዕድሉን መጠቀም ይገባል – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም አቀፉ ገበያ የወርቅና ቡና ዋጋ ጭማሪ በማሳየቱ ምርቶቹን ለዓለም ገበያ በማቅረብ ዕድሉን መጠቀም ይገባል አሉ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡ በ2018 ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ላይ ገለጻ ያደረጉት ሚኒስትሯ፤ በፈረንጆቹ…

ተለዋዋጭና ኢተገማች በሆነ ዓለም-ዓቀፋዊ የደኅንነት አውድ ውስጥ ሀገርን ማፅናት ያስቻሉ ስምሪቶች ተካሂደዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ተለዋዋጭና ኢተገማች በሆነ ዓለም-ዓቀፋዊ የደኅንነት አውድ ውስጥ ሀገርን ማፅናት ያስቻሉ ስምሪቶች ተካሂደዋል አለ። የአገልግሎቱ የ2017 በጀት አመት ዕቅድ አፈጻጻም ሪፖርት እና የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ…

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ጉባኤውን አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የሲዳማ ክልል 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የቀረቡ ሹመቶችን በሙሉ ድምጽ በማጽደቅ ተጠናቅቋል። በዚህም መሠረት አቶ ቢኒያም ሰለሞን የክልሉ ጠቅላይ…