Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ወጣት ዲፕሎማቶች የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት አቅም ለውጪው ዓለም እንዲያስተዋውቁ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ወጣት ዲፕሎማቶች ኢትዮጵያ ቀዳሚ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት መዳረሻ እንድትሆን ያላትን አቅም የማስተዋወቅ ሥራ እንዲሠሩ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጠየቀ። ኮርፖሬሽኑ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ከውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ጋር…

የሹዋሊድ በዓል ከነገ ጀምሮ በድምቀት ይከበራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል ከነገ ጀምሮ የሚከበረው የሹዋሊድ በዓል በስኬት ለማጠናቀቅ የሚያስችል ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ረምዚ ሱልጣን፤ በዓሉ በድምቀት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ ከሁሉም ወረዳዎች ከተውጣጡ የጸጥታ…

ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ53 ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ2017/18 የምርት ዘመን ከተመደበው ውስጥ እስከ አሁን ከ53 ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ መረከቡን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። ወደ ክልሉ የገባውን የአፈር ማዳበሪያም ከሥር ከሥር ወደ ቀበሌዎች የማሠራጨት ሥራ…

በአዲስ አበባ በነዳጅ ማደያዎች የሚታየው ረጃጅም ሰልፍ ምክንያቱ ምንድን ነው?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ዲጂታል ምሽቱን በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች ባደረገው ቅኝት በአንዳንድ ነዳጅ ማደያዎች ላይ ረጃጅም የተሽከርካሪ ሰልፎች መኖራቸውን ተመልክቷል፡፡ ለአብነትም ሪቼ አካባቢ ባለው የነዳጅ ማደያ ከቴሌ ጋራዥ እስከ ግሎባል ሆቴል ፊት ለፊት…

ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ከባቢን ለመፍጠር ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ከባቢን ለመፍጠር ቁርጠኛ መሆኗን የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ለሊሴ ነሜ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ለሊሴ ነሜ (ኢ/ር) እና ሌሎች አመራሮች በብራዚል በተካሄደው 11ኛው የብሪክስ የአካባቢ ጥበቃ…

በኢንስቲትዩቱ ለተመረቱ 11 የፈጠራ ሥራዎች የባለቤትነት ማረጋገጫ ዕውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን በባዮና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ለተመረቱ 11 የፈጠራ ሥራዎች የባለቤትነት ማረጋገጫ ዕውቅና ሰጥቷል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ባይሳ በዳዳ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት÷በመንግስት…

የጁገል ቅርስ ልማትና ጥበቃ ሥራ በተቀናጀ መልኩ እየተከናወነ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሶስተኛው ምዕራፍ ዓለም አቀፉ የጁገል ቅርስ የኮሪደር መልሶ ልማትና ጥበቃ ስራ በተቀናጀ መልኩ እየተከናወነ እንደሚገኝ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ በዓለም አቀፉ የጁገል ቅርስ ሶስተኛ ምዕራፍ…

ሀገራዊ ምክክሩን አካታች ለማድረግ ፖለቲካ ፓርቲዎችን በስፋት ማሳተፍ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቀጣይ የምክክር ምዕራፎች ዙሪያ ከፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ጋር ተወያይቷል፡፡ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መሥፍን አርአያ (ፕ/ር) በዚህ ወቅት÷በዛሬው ዕለት ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የተደረገው ውይይት ለ9ኛ ጊዜ…

የቱሪዝም ዘርፍ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ዘመኑን የዋጀ የፖሊሲ ማዕቀፍ ያስፈልጋል- ሰላማዊት ካሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስቴር በቱሪዝም ፓሊሲ ረቂቅ ሰነድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው፡፡ በመድረኩ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ታድመዋል። ሰላማዊት ካሳ በዚህ…

በጋምቤላ ክልል ከ28 ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል ከ28 ሺህ በላይ ተማሪዎች የትምህር ቤት ምገባ መርሐ ግብር ተጠቃሚ መሆናቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የተማሪዎች ምገባና ሥርዓተ ምግብ አስተባባሪ አቶ ጃሙስ ጆኝ እንዳሉት÷በ2017 ዓ.ም እየተተገበረ ባለው…