Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያና ቼክ ሪፐብሊክን ትብብር ለማጠናከር መስራት እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከቼክ ሪፐብሊክ የኢንዱስትሪና ንግድ ምክትል ሚኒስትር ጄ ካቫሊሪክ ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ምስጋኑ በትናንትናው ዕለት በፕራግ በተካሄደው የኢትዮ-ቼክ…

የቼክ ሪፐብሊክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ የቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት ፎረም በፕራግ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በፎረሙ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የተመራ ልዑክ ከቼክ ሪፐብሊክ ቢዝነስ እና ኩባንያ…

በአማራ ክልል የጸጥታ መዋቅሩ ሕግን ለማስከበር ከፍተኛ ሥራ መስራቱ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የጸጥታ መዋቅሩ በከፈለው መስዋዕትነት የክልሉን ሰላም በከፍተኛ ደረጃ ማሻሻል መቻሉን የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የአማራ ክልል ምክር ቤት የሕግ፣ ፍትሕ እና አሥተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ሰላምና የጸጥታ ቢሮ…

የአፍሪካ ህብረት ተሳታፊ ሀገራት ቀዳሚ ልዑክ የህብረቱን ጉባዔ ዝግጅት ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ተሳታፊ ሀገራት ቀዳሚ ልዑካን ቡድን አባላት በአዲስ አበባ እየተደረገ ያለውን የህብረቱን ጉባኤ ዝግጅት ጎብኝተዋል፡፡ የቡድኑ አባላት ብሔራዊ ቤተመንግሥት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የክብር ሳሎን፣ አዲስ አፍሪካ ኮንቬንሽን ሴንተር…

ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ከቪዛ ጋር በተያያዘ የሚነሱ ችግሮችን ለመቅረፍ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማሃዲ ከሀገሪቱ የዜግነት፣ፓስፖርትና ኢሚግሬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል ሳይመን ማጁር ፓቤክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ወቅታዊ የጋራ ጉዳዮች…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የትግራይ ልሂቃን ልዩነታቸውን በመግባባትና የትግራይ ሕዝብን አንድነት በሚያረጋግጥ መልኩ እንዲፈቱ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትግራይ ልሂቃን በውስጣቸው ያለውን ልዩነት በመግባባት፣ በሰላም እና የትግራይ ሕዝብን አንድነት በሚያረጋግጥ መንገድ እንዲፈቱ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግራይ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ መሰረት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትግርኛ ቋንቋ ያስተላለፉት መልዕክት

ለበዋ ንህዝቢ ትግራይ ብፍላይ ድማ ንልሂቃን ትግራይ ! ኣብ ዝተፈላለየ ኣጋጣምታት ከምዝገለፅክዎ÷ መሬትን ህዘቢን ትግራይ መበቆል ስልጣነ፣ ዋልታን መኸታን ሃገረ- ኢትዮጵያ እዮም። መሬት ትግራይ መንግስታዊ ምሕደራ፣ ስርዓተ መንግስትን ክብርታት ሃገርን ዝበቖለሉን ዝተዓቀበሉን እውን ኢዩ። ግደ…

ኢትዮጵያ የጤና አገልግሎት ሥርዓትን ለማሻሻል በቁርጠኝነት እየሰራች ነው – ዶ/ር መቅደስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጄኔቫ እየተካሄደ በሚገኘው 156ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ ዶ/ር መቅደስ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር ፥ ኢትዮጵያ በመጀመሪያ ደረጃ ጤና አጠባበቅ፣ የሕክምና…

በጉባዔው የተቀመጡ አቅጣጫዎችን ለመፈጸም በቁርጠኝነት መስራት ይገባል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ የተቀመጡ አቅጣጫዎችን በውጤታማነት በመፈፀም የሀገራችንን ሁለንተናዊ ብልጽግና የማረጋገጥ ጉዞ እንድናፋጥን ሁላችንም በቁርጠኝነት ልንሰራ ይገባል ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ…

የባንኩ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ ከ1 ነጥብ 4 ትሪሊየን ብር በላይ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘቡ ከ1 ነጥብ 4 ትሪሊየን ብር በላይ መድረሱን አስታወቀ፡፡ ባንኩ የ2017 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት የሥራ አፈፃፀሙን እየገመገመ ነው፡፡ በአፈጻጸም ሪፖርቱ እንደተመላከተው በመጀመሪያው ግማሽ ዓመት…