Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ለሀገር ዕድገት ይበጃል የሚሉትን ለመምረጥ የተዘጋጁት የሶዶ ከተማ ነዋሪዎች…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጪው ጠቅላላ ምርጫ ለሀገር ልማትና ዕድገት የሚበጀውን የፖለቲካ ፓርቲ ለመምረጥ ተዘጋጅተናል አሉ የወላይታ ሶዶ ከተማ ነዋሪዎች፡፡ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን አስተያየታቸውን የሰጡ የከተማዋ ነዋሪዎች፥ ቤተሰቦቻቸውን ጭምር በማንቃት…

ብልጽግና ፓርቲ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የምረጡኝ ቅስቀሳ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የምረጡኝ ቅስቀሳ መርሐ ግብር አካሂዷል። መርሐ ግብሩ "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ የምረጡኝ ቅስቀሳው በአሶሳ ዞን መንጌ ወረዳ፣…

ከተማ አስተዳደሩ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ወገኖችን በማቋቋም ወደ ስራ እያስገባ ይገኛል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለዜጎች ቅድሚያ በመስጠት ምንም ገቢ የሌላቸውንና በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ወገኖችን ከመመገብ ባሻገር በማቋቋም ወደ ስራ እያስገባ ይገኛል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…

7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ ለዲፕሎማቶችና ዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ አዲስ አበባ ለሚገኙ ዲፕሎማቶችና ለአለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች ገለጻ ተደርጓል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሰቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ለዲፕሎማቶችና ለዓለም አቀፍ ድርጅቶች ተወካዮች ስለምርጫው ዝግጅት፣…

 የአፍሪካ ቀን …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ቀን የቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት (የአሁኑ የአፍሪካ ሕብረት) በፈረንጆቹ 1963 መመስረቱን አስመልክቶ የሚከበር በዓል ነው። አፍሪካውያን የድንቅ መልከዓ ምድራዊ ተፈጥሮ፣ የቀደምት ስልጣኔ እና የታሪካዊ ቅርሶች ባለቤት እንዲሁም…

ህዝበ ሙስሊሙ አቅመ ደካሞችን በመደገፍ የሚያከብረው የአረፋ በዓል …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓልን አቅመ ደካሞችን በመደገፍ እና እስላማዊ እሴቱን በመጠበበቅ ሊያከብር ይገባል አለ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት፡፡ ጠቅላይ ምክር ቤቱ የ1 ሺህ 447ኛውን የዒድ አል አድሃ…

የአረንጓዴ ኢኮኖሚ እድገትን የሚደግፍ የትራንስፖርት ሥርዓት ለመገንባት እየተሰራ ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ የኢኮኖሚ እድገትን የሚደግፍ የትራንስፖርት ሥርዓት ለመገንባት በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)። የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ለማስፋፋትና የትራንስፖርት ዘርፉን ለማዘመን የተዘጋጀ…

የሰላም ማስከበር ተልዕኮን በኢትዮጵያዊነት መንፈስ መፈፀም ይገባል – ጀኔራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ተልዕኮን በኢትዮጵያዊነት መንፈስ፣ በፍፁም ሕዝባዊነት እና በወታደራዊ ፕሮፌሽናሊዝም መፈፀም ይገባል አሉ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል አበባው ታደሰ። በሰላም ማስከበር ማዕከል የሁርሶ…

ለሀገር የተሻለ ይሰራል ለምንለው ፓርቲ ድምጻችንን ለመስጠት ተዘጋጅተናል – ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሀገር ይበጃል፤ ለሕዝብም የተሻለ ይሰራል ለምንለው ፓርቲ ድምጻችንን ለመስጠት ተዘጋጅተና አሉ የአርባ ምንጭ ከተማ ወጣቶች። ወጣት ለምለም ተስፋዬ ሀገርና ሕዝብን በልማት ወደፊት ያራምዳል ለምትለው ፓርቲ ድምጿን ለመስጠት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለአፍሪካ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአፍሪካ ቀንን በማስመልከት ለመላው አፍሪካውያን ወንድሞችና እህቶች ለአፍሪካ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ ከ63…