Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የወርሀ ሐምሌ እና ነሐሴ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቁልፍ ተግባራት ቅኝት

የአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር፦ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር ስምንተኛ ዓመቱን በያዘበት በዚህ ዓመት፤ የኮፕ32 (COP32) ሰብሳቢ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና የኮፕ32 ብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት በተገኙበት ዓመታዊውንና…

በመዲናዋ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በልዩ ትኩረት በመሰራቱ የተማሪዎች ውጤት ተሻሽሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በልዩ ትኩረት በመሰራቱ የተማሪዎች ውጤት እየተሻሻለ መጥቷል አሉ የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ዛሬ 33ኛውን ከተማ አቀፍ የትምህርት ጉባዔ “ብሩህ ነገን…

በወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት የክልሎችን ህዝባዊ ትስስር ማጠናከር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተወጣጡ ወሰን ተሻጋሪ ወጣቶች በሲዳማ ክልል የተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶችን አከናውነዋል። በበጎ ፍቃድ አገልግሎቱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ኮሚሽነር ማርቆስ ማቴዎስ ጨምሮ ከ60 በላይ ወሰን…

የእምነት ተቋማት የጋራ ጉዞ ለሰላም፣ ለማህበራዊ ውህደትና ለሀገራዊ ልማት ትልቅ ሚና ይጫወታል – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ለ15 ዓመታት ያካሄደው የጋራ ጉዞ በእምነት ተቋማት ትብብርን በማጠናከር፣ ሰላምንና ማህበራዊ ውህደትን በማሳደግ ለሀገራዊ እድገትና ልማት ወሳኝ ሚና ተጫውቷል አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። የኢትዮጵያ ሀይማኖት…

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ታሪካዊ ድልን በጋራ ጽፏል – አቶ መሀመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለሰላም አብሮነት ምሳሌ የሆነ ተቋም ነው አሉ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ፡፡ የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባዔ 15ኛ ዓመት ምስረታ በዓል እና 18ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡…

በመዲናዋ 20 ተጨማሪ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ማዕከላት ይከፈታሉ – ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት በአዲስ አበባ 20 አዳዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ማዕከላት ይከፈታሉ አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቀጣይ አምስት ዓመትና የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ውይይት ማጠቃለያ…

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሀገራዊ እና ማህበራዊ ኃላፊቱን እየተወጣ ነው – ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሀገራዊ እና ማህበራዊ ኃላፊቱን እየተወጣ ነው አሉ የጉባኤው ዋና ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ 15ኛ የምስረታ በዓል እና 18ኛ ጠቅላላ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል፡፡…

በጋራ ሕልምና አስተሳሰብ የምትገነባ ረቂቅ ተቋም፡ “ሀገር”

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በድንጋይና በኮንክሪት የምትቆም ሳትሆን፣ በሕዝቦቿ የጋራ ሕልምና አስተሳሰብ የምትገነባ ረቂቅ ተቋም ናት። የሀገር ግንባታ የትዕግስት፣ የጋራ ራዕይ እና የዜጎች ዕለት ተዕለት አስተዋጽኦ ድምር ውጤት የሆነ የረጅም ጊዜ ጉዞ ነው። ሀገራት…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ለዘላቂ ሰላምና ልማት የጎላ አበርክቶ አለው – አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ለዘላቂ ሰላምና ልማት እንዲሁም የሕዝቦችን ትስስር ለማጠናከር የጎላ አበርክቶ ይኖረዋል አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፡፡ የ21ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች…

ኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ተጽዕኖዋ እያደገ፤ ስትራቴጂካዊ ጥያቄዎቿም ተቀባይነት እያገኙ ቀጥለዋል

የኢትዮጵያ በሰላም፣ በጋራ ተጠቃሚነት እና በሉዓላዊነት መከበር ላይ የተመሠረተ ውጫዊ ግንኙነቷ ዛሬ ላይ ከየትኛውም ጊዜ በላቀ መልኩ ተጨባጭ ድሎችን እያስመዘገበ ይገኛል። ሀገራችን በአህጉራዊ እና ዓለም አቀፍ መድረኮች ያላት አቋም እየተከበረ፣ የዲፕሎማሲ ተጽዕኖዎቿም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየሰፉ…