Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የመደመር መንግሥት ሰው ተኮር የልማት ስራዎች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የመደመር መንግሥት ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ድሎችን ከማስመዝገቡም በላይ በሰው ተኮር ልማቶች የሰራው ስራ በልዩነት ይነሳል፡፡
የመደመር መንግሥት በግብርና፣ በቱሪዝም እና በኢንዱስትሪ ዘርፎች ተጨባጭ ስኬቶች ያስመዘገበ…
የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ ለሚከሰቱ አደጋዎች ምላሽ የመስጠት አቅሙን እያጠናከረ መጥቷል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሶስተኛው የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ አባላት ማጠቃለያ ጉባኤ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
በመድረኩ የተገኙት የቡሳ ጎኖፋ ኃላፊ መሀመድ ጁንዲ÷ ቡሳ ጎኖፋ በቀበሌ፣ ወረዳ እና ዞን አሰራሩን በማቀናጀት በክልሉ ለሚከሰቱ አደጋዎች የሚሰጠውን ምላሽ…
የውድመት ሰንሰለት
የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማዳከምና ቀጣናውን በበላይነት ለመቆጣጠር የሚፈልጉ ታሪካዊ ጠላቶችና የውጭ ኃይሎች በረቀቀ መንገድ የሚከተሉት አንዱ መንገድ የአፍሪካ ቀንድ ቀጣና የሰላምና የልማት አየር እንዳይተነፍስ ማድረግ ነው፡፡
ከአልፋሽጋ የድንበር ውጥረት በስተጀርባ ካለው ስውር እጅ ጀምሮ፣…
ከአልፋሽጋ ባሻገር፡ ሴራና ሽርክና
የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶችና የውስጥ ባንዳዎች ሀገራችንን ለማዳከም የጠነሰሱት ሴራ ሁሉ በህዝባችን እና በመንግስታችን ጽናት እየከሸፈባቸው ሲመጣ፣ አሁን ደግሞ አዲስ የመሰባሰቢያና የጥፋት አጀንዳ አድገርው ወደ አልፋሽጋ ዘወር ብለዋል።
ይህ አካሄድ ዝም ብሎ የድንበር ስብስብ ሳይሆን፣ ከጀርባው…
ሀገራዊ የምክክር ጉባዔው ለኢትዮጵያ የጋራ ብልጽግና መሰረት የሚጥል ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ልዩነቶችን በንግግርና በምክክር ለመፍታት የጀመረችው ሀገራዊ የምክክር ሂደት ለዘላቂ ሰላምና ልማት መገንባት ወሳኝ ምዕራፍ ነው።
ሒደቱ ልዩነቶችን በውይይት የመፍታት ባህልን በማጎልበት ተመካካሪዎች በጋራ የተስማሙበትን ሀሳብ በመወስድ…
ብሔራዊ ጥቅማችንን አሳልፈን ላለመስጠት የማያግባቡንን ጉዳዮች በምክክር መፍታት አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም አሳልፈን በመስጠት የታሪክ እንክርዳድ ላለመሆን የማያግባቡንን ጉዳዮች በምክክር መፍታት አለብን አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትናንትናው ዕለት በተካሄደው የሀገራዊ ምክክር…
የካይሮ የሴራ ቀለበት፤ ከካርቱም እስከ አስመራ
በአፍሪካ ቀንድ ላይ የሚነፍሰው የጦርነትና የአለመረጋጋት ንፋስ ድንገት የመጣ አይደለም።
ቀጣናው በጦርነት እየተናጠ፤ በችጋርና ችግር አለንጋ እየተገረፈ የኖረው፤ እጣ ፈንታው ሆኖ አይደለም። በስውር ሴራ፤ በረቀቀ ስልት፤ የአንዲትን ሀገር መረን የለሽ ፍላጎት እንዲያስፈጽም ተፈርዶበት…
ለምክክር ጉባዔ መጥታ ወንድ ልጅ የተገላገለችው እናት የልጇን ሥም “ምክክር” ብላ ሰየመች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ላይ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ማሕበረሰብ ክፍሎች የተወጣጡ ተሳታፊዎች በአዲስ አበባ እየመከሩ ይገኛሉ።
ከእነዚህም ውስጥ "ምንም እንኳን የመውለጃዬ ቀን ቢቃረብም “ሀገሬ ጠርታኝ አልቀርም” በማለት ከጋምቤላ ክልል ወደ አዲስ አበባ…
የቁጣን እሳት ማጥፋት…
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጉዳዮች በተመሰቃቀሉበትና ነገሮች መያዣ መጨበጫቸው በጠፋ ጊዜ ከችግሮች መውጫ መንገድ ጠቋሚና አስተማሪ ምክሮች ልምድ ካስተማራቸው ሰዎች ድንገት ይሰነዘሩና የተስፋ ብርሃን ይፈነጥቃሉ፡፡
በሀገራችን ታሪክ ወሳኝ ምዕራፍ በሆነ የሰላም እና…
ለምስራቅ አፍሪካ ሰላም በጎ ተጽዕኖ የሚፈጥረው የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጉዞ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ በሀገሪቱ ታሪክ አዲስ የሰላም ምዕራፍ የሚከፍት ታላቅ እድል ነው።
በሀገር ውስጥ ያለውን ልዩነት በምክክር ለመፍታት አልሞ የተነሳው ይህ ታሪካዊ ጉባኤ ከኢትዮጵያ አልፎ ለመላው የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የሚተርፍ በጎ…