Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት 6ኛውን፣ 2ኛ ዓመት የስራ ዘመን፣ 28ኛ ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ ምክር ቤቱ በስብሰባው የ27ኛ መደበኛ ስብሰባ ቃለ-ጉባዔን መርምሮ አጽድቋል፡፡ የምክር ቤት…

ዓለም አቀፋዊ አጋርነትን ለማጠናከር የፖለቲካ ቁርጠኝነት ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፋዊ አጋርነትን እና ትብብርን ለማጠናከር የፖለቲካ ቁርጠኝነት አስፈላጊ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ ገለጹ። በአምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን አዘርባጃን ባኩ ከተማ እየተካሄደ ባለው…

ሀገር በቀል የሕክምና ዕውቀትን ከዘመናዊው ጋር ለማስተሳሰር እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር በቀል የሕክምና ዕውቀትን ከዘመናዊ ሕክምና ጋር ለማስተሳሰር እየተሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አየለ ተሾመ ገለጹ። ሀገር በቀል የሕክምና ዕውቀት ለጤናው ዘርፍ ያለው አስተዋፅኦ እና የመድሐኒት ዘርፉ ያለፉት ዓመታት ስኬቶች፣…

ዶክተር ሊያ ታደሰ ከቻይና ጤና ቢሮ ልዑካን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከቻይና ሀናን ግዛት ጤና ቢሮ ከመጡ የልዑካን ቡድን አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ የጤና ሚኒስትሯ ÷ የጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል  እንዲጠናከር አስፈላጊው ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን በውይይታቸው ወቅት ገልጸዋል፡፡…

የግሉ ዘርፍ የአየር ንብረት ለዉጥን የሚቋቋም ኢንቨስትመንቶች ላይ እንዲሳተፍ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለዉጥን የሚቋቋሙና በዘርፉ ያሉ መልካም ዕድሎችን መጠቀም የሚያስችሉ ኢንቨስትመንቶች ላይ የግሉ ዘርፍ እንዲሳተፍ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡ “የግሉ ዘርፍ የአየር ንብረት ለዉጥን በመከላከልና የኢንቨስትመንት ዕድሎችን…

አስተዳደሩ ሄልቬታስ ስዊስ ኢንተር ኮፕሬሽን  ከተባለ አለም አቀፍ ድርጅት ጋር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ሄልቬታስ ስዊስ ኢንተር ኮፐሬሽን ከተባለ ዓለም አቀፍ ድርጅት ጋር ተንጠልጣይ የእግረኛ መሻገሪያ ድልድዮችን ለመገንባት የሚያስችል የትብብር መግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ በድርጅቱ አማካኝነት ባለፉት 20 ዓመታት…

የቻይና ባለሐብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ እየተሠራ ነው – አምባሳደር ዣዎ ዢዩአን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ባለሐብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ እየተሠራ መሆኑን በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣዎ ዢዩአን ገለጹ፡፡ "የቻይና-ኢትዮጵያ ትብብር ለቀጣይ የጋራ ተጠቃሚነት" በሚል መሪ ሐሳብ የቻይና ንግድ ምክር ቤት ያዘጋጀው የቻይና…

ኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ስደተኞችን ማስተናገዷ ምስጋና የሚያሰጣት ነው – ምክትል ኮሚሽነር ኬሊ ክሊመንትስ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ስደተኞችን እያስተናገደች መሆኗ በዓለም አቀፍ ደረጃ ምስጋና የሚያሰጣት ነው ሲሉ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ኬሊ ክሊመንትስ ተናገሩ። በምክትል ኮሚሽነር ኬሊ ክሊመንትስ የተመራ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አዲሱን የኢቢሲ ሚዲያ ኮምፕሌክስ መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአዲስ አበባ በተለምዶ ሸጎሌ ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ የተገነባውን አዲሱን የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) ሚዲያ ኮምፕሌክስን መርቀው ከፍተዋል። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከኢትዮ-ጅቡቲ የህዝብ ለህዝብ ዲፕሎማሲ ልዑክ ጋር አረጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከኢትዮ-ጅቡቲ የህዝብ ለህዝብ ዲፕሎማሲ ልዑክ ጋር በመሆን በአይ ሲ ቲ ፓርክ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡ አቶ ደመቀ በወቅቱ ባደረጉት ንግግር÷ ጅቡቲን በአረንጓዴ ዐሻራ ማሳተፍ…