Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በአማራ ክልል 2ኛ ዙር የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ተሃድሶ ስልጠና የማስገባት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በሁለተኛ ዙር ከ6 ሺህ በላይ የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ተሃድሶ ስልጠና የማስገባት ሥራ ተጀመሯል፡፡ በብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን የደብረ ብርሃን ጊዜያዊ ተሃድሶ ስልጠና ማዕከል በሰሜን ሸዋ ዞንና ደብረብርሃን ከተማ ለቀድሞ ታጣቂዎች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት የማዳበሪያ ማምረቻ ኮምፕሌክስ የድርሻ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ እና በዳንጎቴ ግሩፕ መካከል የማዳበሪያ ማምረቻ ኮምፕሌክስ የድርሻ ስምምነት ተፈርሟል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ ወደ…

በሲዳማ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለማስጀመር ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የአገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋና ዘመናዊ ለማድረግ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን ለማስጀመር ዝግጅት ተደርጓል አሉ። አቶ ደስታ ሌዳሞ እንዳሉት፤ የልማት፣ የአገልግሎት…

ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን የአየር ኃይል ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ፓኪስታን በሁለቱ ሀገራት አየር ኃይሎች መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ትብብር ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ከፓኪስታን የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ኤር ቺፍ ማርሻል ዛሂር…

የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት በኦሮሚያና አማራ ክልሎች…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች በመጪው መስከረም ወር የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት በተለያዩ ከተሞች ይጀመራል። የኦሮሚያ ክልል የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሃብት ልማት ቢሮ ም/ሃላፊ አቶ ዳምጠው ገመቹ እንዳሉት ÷ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን…

በጌዴኦ ዞን በመሬት ናዳ የ9 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጌዴኦ ዞን ራጴ ወረዳ በደረሰ የመሬት ናዳ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው ትናንት ምሽት 5 ሰዓት አከባቢ መከሰቱን የዞኑ ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ብሩ ማርቆስ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል፡፡ በተከሰተው አደጋም እስካሁን…

የኢትዮጵያና ቼክ ሪፐብሊክን ትብብር አጠናክሮ ለማስቀጠል …

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና ቼክ ሪፐብሊክ ያላቸውን የረጅም ጊዜ የትብብር ታሪክ አጠናክረው ለማስቀጠል የሚያስችል ውይይት ተካሄደ፡፡ በቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ የተመራ ልዑክ በቼክ ሪፐብሊክ የሚገኘውን ኦምኒፖል የአውሮፕላን አምራች ኩባንያ ጎብኝቷል።…

የኢትዮጵያ ልዑክ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የተላከ መልዕክት ለደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት አደረሰ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ከፍተኛ ልዑክ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተላከ መልዕክት ለደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት አድርሷል። በገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ የተመራው ከፍተኛ ልዑክ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢኮኖሚ ጉዳዮች ልዩ አማካሪ…

ብሔራዊ አጀንዳ ሆኖ እየተሰራበት ያለው ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመደገፍ ወንጀልን መከላከል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምፀሐይ ጳውሎስ ህገወጥ የገንዘብ ዝውውር እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመደገፍ ወንጀልን መከላከል ብሔራዊ አጀንዳ ሆኖ እየተሰራበት ነው አሉ። የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ጸረ…

በራስ አቅም ግዙፍ ፕሮጀክቶችን እውን ማድረግ እንደሚቻል ያስተማረው የህዳሴ ግድብ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ የምረቃ ዋዜማ ላይ የሚገኘው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በራስ አቅም ግዙፍ ፕሮጀክቶችን እውን ማድረግ እንደሚቻል ያስተማረ ግዙፍ ፕሮጀክት ነው አሉ። አምባሳደር ሱሌይማን ከዩኒቨርሳል ቲቪ ጋር…