Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ሁሉም ዜጎች በእኩል የሚስተናገዱበት አካታች ሥርዓት ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ሁሉም ዜጎች በእኩል የሚስተናገዱበት አካታች ሥርዓት ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምጸሀይ ጳውሎስ።
የ10ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመንግሥት አገልግሎትና አስተዳደር…
የአካባቢውን ታሪክና የተፈጥሮ ጸጋ ያጣመረው ሀላላ ኬላ ሪዞርት…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግስት እና የግሉ ዘርፍ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የሀላላ ኬላ ሪዞርትን ጎብኝተዋል።
ባለሙያዎቹ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር ከተወያዩ በኋላ ነው ዳውሮ ዞን የሚገኘውን ሀላላ ኬላ የጎበኙት፡፡
የገበታ ለሀገር ኮይሻ…
የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ ያልተቋረጠ ጥረት ያስፈልጋል – አምባሳደር ኤቭጌኒ ተረክኺን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ያቀረበችው የባሕር በር ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ ያልተቋረጠ ጥረት ያስፈልጋል አሉ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኤቭጌኒ ተረክኺን፡፡
አምባሳደሩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ ፥ እያደገ ለመጣው የሀገሪቱ ኢኮኖሚ አማራጭ ዕድሎች…
ባሕላዊ የግጭት አፈታት ሥርዓት የፍትሕ ተደራሽነትን እያሳደገ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባሕላዊ የግጭት አፈታት ሥርዓት የፍትሕ ተደራሽነትን እያሳደገ ነው አሉ የፍትሕ ሚኒስትር ሀና አርአያስላሴ።
በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት ውስጥ ባሕላዊ የግጭት መፍቻ ዘዴን ለማካተት መወሰድ በሚገባቸው ርምጃዎች ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡…
ቱሪዝምን ከግብርና ያስተሳሰረው ቤኑና መንደር…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከመንግስት እና ከግል ሚዲያ ተቋማት የተወጣጡ የሚዲያ ባለሙያዎቸ በበሰቃ ሃይቅ ዳርቻ የተገነባውን የቤኑና መንደር ጎብኝተዋል።
የቤኑና መንደር እጅግ ዘመናዊ መኝታ ክፍሎች፣ አዳራሽ፣ ሲኒማ ቤት የመዝናኛ ሥፍራዎች፣ ስፓ እንዲሁም የፍራፍሬ ልማትና…
ሶማሌ ክልል ከ16 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል የገቢዎች ቢሮ ባለፉት 11 ወራት ከ16 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰብስቧል።
የቢሮው ኃላፊ አቶ መሀመድ አብዲ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ 17 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ እስካሁን ከ16 ነጥብ 4…
በመዲናዋ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የዳግም ምዝገባ መረጃ እስከ ሰኔ 30 ይፋ ይሆናል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኙ 73 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የዳግም ምዝገባ መረጃ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ይፋ ይሆናል አለ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን።
የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ቢኒያም ኤሮ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…
ዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ ምርት መስጠት የሚችል የተፈጥሮ ማዳበሪያን እያመረተ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ጥናትና ምርምሮችን በማድረግ አፈርን የሚያክምና ከፍተኛ ምርት መስጠት የሚችል የተፈጥሮ ማዳበሪያ እየመረትኩ ነው አለ።
ዩኒቨርሲቲው የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችለውንና የማምረት አቅሙ ከፍተኛ የሆነውን 'ኢሴኒያ ፈቲዳ'…
ዩኒቨርሲቲው ከ7 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ነጻ ሕክምና ሰጠ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለ7 ሺህ 200 ዜጎች የነጻ ምርመራና ሕክምና አገልግሎት ሰጥቻለሁ አለ፡፡
የዩኒቨርሲቲው ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ዶ/ር ደስታ ጋልቻ÷ ኮሌጁ በመደበኛና ድንገተኛ…
ኢትዮጵያና አንጎላ የሁለትዮሽ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና አንጎላ ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማሳደግና አፍሪካ በዓለም መድረክ ያላትን ሚና ለማጎልበት ትብብሯቸውን ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከአንጎላው ፕሬዚዳንት እና ከወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀ መንበር ጆ…