Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያን የጋራ ራዕይ ለመገንባት የሚተጋ ሚዲያ ያስፈልጋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያን የጋራ ራዕይ ለመገንባት የሚተጋና የጋራ አስተሳሰብ እንድንይዝ የሚያደርግ ሚዲያ ያስፈልጋል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሕዝብ እና የግል ሚዲያ ባለሙያዎች ጋር ውይይት ባደረጉበት ወቅት፥ ሚዲያን…

“የሚዲያ ባለሙያዎች ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር በትኩረት ሊሰሩ ይገባል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚዲያ ባለሙያዎች ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሕዝብ እና የግል ሚዲያ ባለሙያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ወቅት እንዳሉት፥ ጋዜጠኛ ትክክለኛ ዓላማ በመያዝ…

በኢትዮጵያ ተጨባጭ አስተዋጽኦ ያላበረከተ ሰው ስልጣን ሊይዝ አይችልም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ባላቸው ተግባራት ላይ ምንም አይነት ተጨባጭ አስተዋጽኦ ያላበረከተ ግለሰብ በፍጹም ስልጣን ሊይዝ አይችልም አሉ ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከመላው…

በክልሉ ከ700 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የጤና ተቋማት ግንባታ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ700 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የጤና ተቋማት ግንባታና ማስፋፊያ እየተከናወነ ይገኛል። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ የጤና ተቋማት ተደራሽነትን ለማረጋገጥና አገልግሎቱን…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከፕሬዚዳንት ትራምፕ የአፍሪካ ከፍተኛ አማካሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአፍሪካ ከፍተኛ አማካሪ ማሳድ ቦሎስ ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ የተካሔደው በአንጎላ ርዕሰ መዲና እየተካሄደ ካለው የአፍሪካ አሜሪካ የቢዝነስ ጉባኤ ጎን ለጎን…

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በምርጥ ሥራ አመራር የወርቅ ተሸላሚ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በ10ኛው የአፍሪካ ሲቪል ሰርቪስ ቀን በምርጥ ሥራ አመራር የተመራ ተቋም ሽልማትን በማሸነፍ የወርቅ ተሸላሚ ሆኗል። ‎ 10ኛውን የሲቪል ሰርቪስ ቀን አስመልክቶ ‎ከአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ የመንግስት ተቋማት በአዲስ አበባ…

የመከላከያ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታልን አገልግሎት አሰጣጥ ለማዘመን እየተሰራ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታልን አገልግሎት አሰጣጥ ለማዘመን እየተሰራ ነው አሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የመከላከያ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል የህክምና አሰጣጥ ሂደቱን…

በደብረ ብርሃን ከተማ አንዲት እናት አራት ልጆችን በሰላም ተገላገለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ስር በሚገኘው ሃኪም ግዛው ሆስፒታል አንዲት እናት በአንድ ጊዜ አራት ልጆችን በሰላም ተገላግላለች። በሆስፒታሉ የማህፀንና ፅንስ ስፔሻሊስት ሀኪም ዶ/ር አዲሱ ግርማ የ38 ዓመቷ እናት የባሶና ወራና ወረዳ መምጣቷን…

ፕሮጀክቶችን የማጠናቀቅ ቁርጠኝነት የሚታይበት የመገጭ መስኖ ግድብ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመገጭ መስኖ ግድብ ፕሮጀክት የመንግሥት ፕሮጀክቶችን ለፍጻሜ የማብቃት ቁርጠኝነትን በሚያሳይ መልኩ እየተከናወነ ነው፡፡ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር ውይይት ያደረጉ የሕዝብ እና የግል ሚዲያዎች እንዲሁም የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች…

በወላይታ ሶዶ በደረሰው የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወላይታ ሶዶ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰው የትራፊክ አደጋ የሦስት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ የሶዶ ከተማ ፖሊስ ዋና አዛዥ ምክትል ኮማንደር ሀብታሙ አሰፋ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷ በወላይታ ሶዶ ከተማ የፍሳሽ ማስወገጃ ተሽከርካሪ…