Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በኮምቦልቻ ከተማ በ736 ሚሊየን ብር ወጭ የተገነቡ ሁለት ፋብሪካዎች ስራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ኮምቦልቻ ከተማ በ736 ሚሊየን ብር ወጭ የተገነቡ ሁለት ፋብሪካዎች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። ከ650 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት የሀድያ ዱቄትና የተቀናጀ አግሮ ፕሮሰሲንግ የብስኩት ፋብሪካ በቀን…

በአፋር ክልል አስር ፋብሪካዎች በቅርቡ ስራ ይጀምራሉ – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አካል የሆኑ አስር ፋብሪካዎች በአፋር ክልል በቅርቡ ተመርቀው ስራ እንደሚጀምሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ በአፋር ክልል ከለውጡ ወዲህ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴውን ወደ ላቀ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 44ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች እንደሚከተለው ቀርቧል፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው ከጣሊያን ሪፐብሊክ መንግሥት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአንጎላ ፕሬዚዳንት የተላከላቸውን መልዕክት ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአንጎላ ፕሬዚዳንት ጁአዎ ማኑኤል ጎንካሌቭ ሎሬንቾ የተላከላቸውን መልዕክት ተቀብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መረጃ፥ ዛሬ ጠዋት ከፕሬዚዳንት ጁአዎ ማኑኤል…

ለኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ የሠራተኞች ሁለንተናዊ ክህሎትና ጥረት ወሳኝ ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለሁለንተናዊ ብልጽግና ለምታደርገው ጉዞ በምሰሶነት የተለዩት የምጣኔ ሀብት ዘርፎች የሠራተኞችን ሁለንተናዊ ክህሎትንና ጥረት የሚጠይቁ መሆናቸውን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ አገልግሎቱ ለሠራተኞች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ…

ለዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 7 ነጥብ 3 ቢሊየን ችግኞች ለተከላ መዘጋጀታው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 7 ነጥብ 3 ቢሊየን ችግኞች ለተከላ መዘጋጀታቸውን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ እያሱ ኤልያስ (ፕ/ር) በዘንድሮው የክረምት አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 7 ነጥብ 5 ቢሊየን…

በመኪና አደጋ የሥድስት ሰዎች ሕይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ዋጫሌ ወረዳ ሙከጡሪ ከተማ አቅራቢያ መቼላ ቀበሌ ቄሌምቶ ላይ በደረሰ የመኪና አደጋ እስከ አሁን የሥድስት ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ ከሟቾች በተጨማሪ በ21 ሰዎች ላይ ከባድ እንዲሁም በሌሎች 17 ሰዎች ላይ ቀላል…

ሕብረተሰቡ ከፖሊስ ጋር የሚያደርገው ትብብር እንዲጠናከር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖሊስ ተቋም ላለፉት ዓመታት ሀገርን ለማፅናት፣ ሰላምና ደኅንነትን ለማስጠበቅ መስዋዕትነት መክፈሉን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ከሚሽን ኮሚሽነር ፍስሐ ጋረደው ገለፁ፡፡ 116ኛው የፖሊስ ምሥረታ በዓል ''የተለወጠ ሀገር ያደገ ፖሊስ'' በሚል…

የመምህራንን አቅም በመገንባት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ እንቅስቃሴ እየተደረገ ነው – ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል እና የመምህራንን አቅም በመገንባት የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ የሚያስችል እንቅስቃሴ እያደረገች መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ። የትምህርት ሚኒስቴር፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ…

በኮንትራክተር አቅም ማነስ ምክንያት ተቋርጦ የቆየው የታርጫ ጪዳ አስፋልት መንገድ ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ4 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የ64 ነጥብ 8 ኪ.ሜ የታርጫ ጪዳ ሎት 3 አስፋልት መንገድ ፕሮጀክት ግንባታ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። በፕሮጀክቱ ማስጀመር ሥነሥርዓት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር…