Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
አስተማማኝ የሥራ ዕድል የተፈጠረባት ኢትዮጵያን እውን የማድረግ ሒደት …
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራ አጥነትን ችግር በዘላቂነት መፍታት ካልተቻለ እንደ ሀገር ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም ፖለቲካዊ ቀውስ ሊያስከትል እንደሚችል ይታወቃል።
ስለሆነም የሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ በማተኮር ምቹ እና አስተማማኝ የሥራ ዕድል የተፈጠረባት ኢትዮጵያን…
የቻይና ባለሃብቶችን የኢንቨስትመንት ተሳትፎ እያሳደገ የሚገኘው የኢኮኖሚ ማሻሻያ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ የቻይና ባለሃብቶችን የንግድና ኢንቨስትመንት ተሳትፎ እያሳደገ ነው አሉ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ።
አምባሳደር ቼን ሃይ ኢትዮጵያ እና ቻይና ታሪካዊና ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ያላቸው…
የአርሶ እና አርብቶ አደሩን የአኗኗር ዘይቤ ለመለወጥ ያለመው የገጠር ኮሪደር ልማት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ኢትዮጵያን የሚመጥን ከተማን ለመገንባት የኮሪደር ልማቱን ከአዲስ አበባ በመጀመር በሁሉም ክልል ከተሞች የማልማት ስራ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡
የኮሪደር ልማት ከከተሞች ዕድገት ጋር የተሳሰረና ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርግ ፍትሃዊ ልማት…
የትራንስፖርት ታሪፍ በተወሰነው መሰረት እንዲቀጥል ትዕዛዝ ተላለፈ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የትራንስፖርት ታሪፍ በተወሰነው መሰረት ብቻ እንዲቀጥል ተዕዛዝ አስተላልፏል።
ሚኒስቴሩ የትራንስፖርት አገልግሎት ወደ መደበኛ ሁኔታ መመለሱን ለማሳወቅ ባወጣው መግለጫ÷ በመካከለኛው ምሥራቅ የተከሰተው ግጭት…
በአዲስ አበባ በፍርድ ቤቶች በተደረጉ ክርክሮች ከ7 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ የሕዝብና መንግሥት ጥቅም ማስከበር ተቻለ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በፍርድ ቤቶች በተደረጉ ክርክሮች ከ7 ቢሊየን 670 ሚሊየን ብር በላይ የሕዝብና መንግሥት ጥቅም ማስከበር ተችሏል አለ የከተማ አስተዳደሩ ፍትሕ ቢሮ።
የቢሮ ኃላፊ አቶ ተክሌ በዛብህ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…
ተቋማትን በሲስተም የሚመሩ የማድረግ ሥራ ፍሬው እየታየ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተቋማት ሰው ላይ የተንጠለጠሉ ሳይሆኑ ቀጣይነት ያላቸው በሲስተም የሚመሩ ጠንካራ ተቋማት የማድረግ ሥራ ፍሬው እየታየ ነው አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…
የአቅም ውስንነት ያለባቸውን ዜጎች ተጠቃሚ የሚያደርግ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰራር..
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የገንዘብ ውስንነት ያለባቸው አዲስ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ፈላጊ ደንበኞች ተጠቃሚ የሚሆኑበትን አሰራር ዘርግቻለሁ አለ።
የአገልግሎቱ የማርኬቲንግ ሽያጭ እና ደንበኞች አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ ኢሳያስ ደንድር በሰጡት…
ባለፉት ስምንት ዓመታት የኢንዱስትሪ ሰላምን ለመፍጠር በርካታ ማሻሻያዎች ተደርገዋል
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስምንት ዓመታት ሰው ተኮር በሆኑ የሪፎርም ስራዎች የኢንዱስትሪ ሰላምን ለመፍጠር በርካታ ማሻሻያዎች ተደርገዋል አለ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር፡፡
የሰራተኞች ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ137ኛ እንዲሁም በኢትዮጵያ ለ51ኛ ጊዜ…
በፓርቲዎች መካከል የውይይት ባህልን ለማዳበር…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፓርቲዎች መካከል የውይይት እና ዴሞክራሲያዊ ባህል እንዲዳብር እየሰራን እንገኛለን አለ የአዲስ አበባ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት።
የጋራ ምክር ቤቱ ምክትል ሰብሳቢ ዘሪሁን ኮርሜ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በማስመልከት ለመገናኛ ብዙኃን…
ንቁ እና ተራማጅ ትውልድ ለመፍጠር…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስምንት ዓመታት ከፍተኛ ስኬት ከተመዘገበባቸው እና ዐበይት ውጤቶች ከተገኘባቸው ማህበራዊ ዘርፎች መካከል ትምህርት ይጠቀሳል።
በትምህርቱ መስክ ከተገኙ ትውልድ ተኮር እመርታዎች አንዱ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር…