Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢትዮጵያና ዴንማርክ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ከዴንማርክ ም/ቤት የውጭ ፖሊሲ ኮሚቴ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ እያከናወነቻቸው ያሉ ኢኒሼትቮችና የተገኙ ስኬቶች ዙሪያ መክረዋል፡፡
ሁለቱ…
የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎብኝተዋል፡፡
በጉብኝት መርሐ ግብሩ የሃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች እና ነዋሪዎች መሳተፋቸውን የከንቲባ ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል።
የጉብኝቱ ተሳታፊዎች…
የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ አመራሮች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ አመራሮች እና አባላት አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎብኝተዋል።
በጉብኝት መርሐ ግብሩ የመምሪያው ሃላፊ ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማን ጨምሮ ሌሎች በየደረጃው ያሉ አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡
ማዕከሉ…
የጋራ ሀገራዊ ትርክትን ለመገንባት የሚሰራው ሥራ ውጤት እያስመዘገበ መምጣቱ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነጠላ ትርክቶችን በመመከት የጋራ ሀገራዊ ትርክትን ለመገንባት የሚሰራው ሥራ ውጤት እያስመዘገበ መምጣቱን የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ።
ቢሮው የመገናኛ ብዙሃን እና የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ አመራሮች እና ባለሙያዎችን ያሳተፈ የውይይት…
በኢነርጂ ዘርፍ የሕዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት በኢነርጂ ዘርፍ የሕዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸውን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡
ከለውጡ ወዲህ የኃይል ማመንጨት አቅምን በማጠናከርና የጸሐይ ኃይል ማመንጫዎችን…
የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ቀጣናውን የሚያስተሳስር ጥሪ መሆኑ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ የቀጣናውን ሀገራት በኢኮኖሚ የሚያስተሳስር ጠቃሚ ጥሪ መሆኑን አሜሪካዊው የፖለቲካና የኢኮኖሚ ተመራማሪ ላውረንስ ፍሪማን (ፕ/ር) ገለጹ፡፡
ተመራማሪው፤ የኢትዮጵያ የባሕር መዳረሻ ጥያቄ ፍትሐዊ መሆኑን ለፋና ሚዲያ…
ለ91 ሺህ የብዝኃ ሕይወት ዝርያዎች ጥበቃ እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ91 ሺህ በላይ የብዝኃ ሕይወት ዝርያዎችን በመሰብሰብ ጥበቃ እያደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡
በኢንስቲትዩቱ የአዝርዕትና ሆርቲ ካልቸር ምርምር መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ውብሸት ተሾመ÷ የብዝኃ ሕይወት ሃብት…
በከተማዋ መዋቅራዊ ፕላን መሠረት የመንገድ መሠረተ-ልማት ተደራሽ ለማድረግ እየተሠራ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ10ኛው የአዲስ አበባ መዋቅራዊ ፕላን መሠረት የከተማዋን 30 በመቶ ክፍል በመንገድ መሠረተ-ልማት ማስተሳሠርን ታላሚ በማድረግ እየተሠራ መሆኑን የአሥተዳደሩ መንገዶች ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡
በዚሁ መሠረት የከተማዋን የመንገድ ሽፋን ለማሳደግ…
ሶስት የቀድሞ የፖሊስ አባላትን ጨምሮ ተሽከርካሪዎችን በመስረቅ የተከሰሱ ጥፋተኛ ተባሉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ድርጅት ሁለት ተሽከርካሪዎችን ሰርቀዋል ተብለው ክስ የቀረበባቸው ሶስት የፖሊስ አባላትን ጨምሮ ዘጠኝ ከሳሾችን ጥፋተኛ ሲል የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ፍርድ ሰጠ።…
የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን በመመለስ ረገድ ለውጦች እየተመዘገቡ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን በመመለስ ረገድ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ገለጸ።
የፓርቲው ዋና ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ከቅርጫፍ ጽ/ቤት አደረጃጀት ዘርፍ ጋር በመሆን "ጠንካራና ውጤታማ አደረጃጀት…