Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የለውጡ መንግሥት አንዱ ምሰሶ የሆነው ሕብረ ብሔራዊ አንድነት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም ወደ ስልጣን የመጣው የለውጡ መንግሥት ባለፉት ስምንት ዓመታት የኢትዮጵያን ሕብረ ብሔራዊ አንድነት አንዱ የሀገሪቱ ምሰሶ በማድረግ የተለያዩ ስራዎችን ሲሰራ ቆይቷል። በዚህም ሀገራዊ መግባባት ለሕብረ ብሔራዊ…

የዓለም አቀፍ ሰላም ማስከበር ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የ107 ሺህ ዶላር ድጋፍ ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመከላከያ ሰራዊት የዓለም አቀፍ ሰላም ማስከበር ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የ107 ሺህ ዶላር ድጋፍ ተደርጎለታል፡፡ በመከላከያ ሰላም ማስከበር ማዕከል የዓለም አቀፍ ሰላም ማስከበር ማሰልጠኛ ኢስቲትዩት እና በተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም…

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በቤት ልማት እና ተግዳሮት ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የ50ኛ ዓመት ምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ በቤት ልማት እና ተግዳሮት ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት እያካሄደ ነው። ኮርፖሬሽኑ የ50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል በተለያዩ መርሐ ግብሮች እያከበረ ሲሆን÷ በዛሬው…

በህገወጥ የነዳጅ ነጋዴዎች ላይ የተቀናጀና ጥብቅ ቁጥጥር ይደረጋል – ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በህገወጥ የነዳጅ ነጋዴዎች ላይ የተቀናጀና ጥብቅ ቁጥጥር ይደረጋል አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በክልሉ በየደረጃው ከሚገኙ አመራሮች ጋር የተወያዩ ሲሆን፥ ውይይቱ በዋናነት ከነዳጅ…

ባለሥልጣኑ ሕጋዊነታቸው የተቋረጠ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ዝርዝር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ሕጋዊነታቸው የተቋረጠባቸው በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የተሰማሩ ተቋማት ዝርዝር ይፋ አድርጓል። ባለሥልጣኑ ከትምህርት ዘርፉ እንዲወጡ የተወሰነባቸውና ውሳኔውን ያልተገበሩ በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የተሰማሩ ተቋማት…

ፖለቲካዊ ችግሮችን በጋራ እንፍታ የሚል የመሪ ጥሪ የታየበት የለውጡ ዘመን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2010 ዓ.ም ሀገራዊ ለውጡ እውን መሆኑን ተከትሎ በርከታ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጸኑ ጉዳዮች ታይተዋል። በኢትዮጵያ ታሪክ ያልነበሩ አዳዲስ ልምምዶች ተስተውለዋል። በተለይም በፖለቲካው ምህዳር ውስጥ ይንጸባረቅ የነበረው ጽንፍ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳ ለደረሰባቸው ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ በተጨማሪም የባንኩ ወላይታ ሶዶ ዲስትሪክት 1 ሚሊየን ብር እንዲሁም የባንኩ ሠራተኞች ማኅበር 500 ሺህ ብር በድምሩ 11…

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች መገጣጠሚያ ማዕከላትን ለማሳደግ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሚቀጥሉት ዓመታት በሀገር ውስጥ የሚገኙ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች መገጣጠሚያ ማዕከላትን ወደ 60 ለማድረስ እየተሰራ ነው አለ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር። የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ በሪኦ ሀሰን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በአረንጓዴ ዐሻራ ከ600 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ600 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። የቢሮው ም/ሃላፊና የተፈጥሮ ሃብት ልማት ዘርፍ አስተባባሪ አቶ መላኩ ባፋ እንዳሉት…

በኦሮሚያ ክልል ዜጎችን የቤት ባለቤት ለማድረግና የከተማ ፕላንን ለማስጠበቅ የሚያግዘው ደንብ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ዜጎችን የቤት ባለቤት ለማድረግ፣ የከተማ ፕላንን ለማስጠበቅና ከተሜነትን ለማረጋገጥ የሚያግዝ ደንብ መተግበር ጀምሯል አለ የክልሉ መሬት ቢሮ፡፡ በክልሉ ካቢኔ ሕገ ወጥ የከተማ ቤትን ሕጋዊ ለማድረግ የጸደቀውን ደንብ መነሻ…