Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ለጥምቀት በዓል እንግዶቿን መቀበል የጀመረችው ጎንደር…

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ አስተዳደር በከተማዋ የጥምቀት በዓልን ለማክበር ከተለያዩ አካባቢዎችና ሀገራት እንግዶች መግባት ጀምሯል አለ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኛው በዓሉን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ÷ የጥምቀት በዓል…

በሲዳማ ክልል 1 ነጥብ 4 ሚሊየን ሴቶች የፋይዳ መታወቂያ እንዲይዙ ለማስቻል …

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በተያዘው በጀት ዓመት በክልሉ 1 ነጥብ 4 ሚሊየን የሚሆኑ ሴቶች የፋይዳ መታወቂያ እንዲይዙ ለማስቻል እየተሰራ ነው አለ። ‘የዲጂታል ፋይዳ መታወቂያ ለሁሉም ሴቶች እና ህፃናት’ በሚል መሪ ሀሳብ…

በኦሮሚያ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቡኖ በደሌ ዞን ዳቦ ሃና ወረዳ በዛሬው ዕለት የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ጌቱ ገመቹ እንዳሉት÷ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ሀገርና ትውልድን የማዳን…

ምርጫውን በሰላማዊ፣ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ መንገድ ለማከናወን ዝግጅት ተደርጓል – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ፍትሐዊ፣ ዴሞክራሲያዊና ሰላማዊ በሆነ መንገድ ማከናወን የሚያስችል ዝግጅት አድርጓል አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ። ምክር ቤቱ ሀገር አቀፍ የሕግ አውጪዎች የጋራ ምክክር መድረክ የመንግሥታት…

የቤንች ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ “ቢስት ባር” በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤንች ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ "ቢስት ባር" በዓል በዛሬው ዕለት በሚዛን አማን ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ የዘመን መለወጫ በዓሉ ብሔረሰቡ ባህሉን፣ አንድነቱንና ለፈጣሪ ያለውን ምስጋና የሚያንጸባርቅበት እንደሆነ ይገለፃል። በበዓሉ ላይ የፌዴሬሽን…

በአሜሪካ የሚኖሩ ዳያስፖራዎች ሚና የኢትዮጵያን ትክክለኛ መልክ ለማስተዋወቅ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ዘርፍ እንዲሰማሩ ከኢትዮ አሜሪካ የንግድ ም/ቤት አባላት ብዙ ይጠበቃል አሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ፡፡ ሰላማዊት ካሳ ከዋሽንግተን ዲሲ እና ከተለያዩ የአሜሪካ…

የሰማዩ መርከቦች …

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የሆነ፣ የአፍሪካ የፓን አፍሪካኒስቶች መታያ እንዲሁም የመቻል ትዕምርት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የምድራችን አድማስ እየሰነጠቀ የአየር ትራንስፖርቱ መተማመኛ ነው። አንጋፋ የማስታወቂያ ባለሙያ የነበሩት ጋሽ ውብሸት ወርቅለማሁ''…

በተለያዩ የውሃ አማራጮች በሁሉም አካባቢዎች ዓመቱን ሙሉ ማምረት ይቻላል – ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የተለያዩ የውሃ አማራጮችን በመጠቀም በሁሉም አካባቢዎች ዓመቱን ሙሉ ማምረት ይቻላል አሉ የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)። ዋና ዳይሬክተሩ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ የኢኮኖሚው እና የህዝቡ…

የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ኢትዮጵያ የአይችሉም ስብራቶችን የጠገነችበት ነው – እናትዓለም መለሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ኢትዮጵያ የአይችሉም ስብራቶችን የጠገነችበት ነው አሉ በሚኒስትር ማዕረግ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ እናትዓለም መለሰ፡፡ ይህንን የገለጹት በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት ውስጥ…

በክልሉ የህግ የበላይነትን በማስከበር ልማትን ለማጠናከር ጥረት እየተደረገ ነው – ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ

‎አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል የህግ የበላይነትን በማስከበር የልማት ስራዎችን ይበልጥ ለማጠናከር የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ። የጋምቤላ ክልል የመንግሥት ሰራተኞች በክልሉ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በጋምቤላ ከተማ…