Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የዜጎችን የታዳሽ ሃይል ተጠቃሚነት ይበልጥ ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዜጎችን የታዳሽ ሃይል ተጠቃሚነት ይበልጥ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ በካፋ ዞን አዲዮ ወረዳ ያስገነባውን የሶላር ሚኒግሪድ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡…

የተንዳሆ መስኖ መሠረተ ልማት የሚከሰተውን የጎርፍ አደጋ የሚያሰቀር ነው – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተንዳሆ መስኖ መሠረተ ልማት በአፋር ክልል የተለያዩ ወረዳዎች የሚከሰተውን ድርቅ እና የጎርፍ አደጋ የሚያስቀር ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተንዳሆ መስኖ ልማት ማጠናቀቂያ እና…

እስከ 60 ሺህ ሄክታር መሬት የማልማት አቅም ያለው የተንዳሆ መስኖ መሠረተ ልማት …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) የተንዳሆ መስኖ መሠረተ ልማት እስከ 60 ሺህ ሄክታር መሬት የማልማት አቅም አለው አሉ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተንዳሆ መስኖ ልማት ማጠናቀቂያ እና መልሶ ግንባታ…

 የኢትዮጵያ የመስኖ ሽፋን ወደ 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ሄክታር አድጓል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የመስኖ ሽፋን ወደ 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ሄክታር አድጓል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። በአፋር ክልል ዱብቲ ወረዳ የተገነባው ተንዳሆ የመስኖ ልማት ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ተመርቋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

ከ28 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ28 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበዋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ። ከየካቲት 28 ቀን ጀምሮ የመራጮች ምዝገባ በዲጅታል እና በማኑዋል አማራጭ እየተከናወነ ይገኛል። የመራጮች ምዝገባ ሂደትን…

ለቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ማህበር የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ማህበርን ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደርጓል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ድጋፉ የተደረገው የተለያዩ…

ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ማኒፌስቶውን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት የምርጫ መወዳደሪያ ማኒፌስቶውን በዛሬው ዕለት አስተዋውቋል። ማኒፌስቶው ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ቢመረጥ የሚሰራባቸው የተለያዩ ጉዳዮችን የያዘ ሲሆን፤ ቢመረጥ የሚሰራባቸው ፖለቲካዊ፣…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአፋር ክልል ዞን አንድ የለማውን የሳርና መኖ ማምረቻ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአፋር ክልል ዞን አንድ አሳይታ ወረዳ የአዋሽ ወንዝን በመጠቀም የለማውን የሳር እና መኖ ማምረቻ ፋብሪካ ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ በ2 ሺህ 540 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባው የሳርና መኖ ማምረቻ…

በሲዳማ ክልል 14 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በ2018 በጀት ዓመት ያለፉት ስምንት ወራት በክልሉ ከ14 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል አሉ፡፡ የክልሉ ገቢዎች ባለስልጣን ለታማኝ ግብር ከፋዮች ዕውቅና እና ሽልማት አበርክቷል፡፡ ርዕሰ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከማዕከል እስከ ወረዳ ካሉ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከማዕከል እስከ ወረዳ ካሉ አመራሮች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕከት÷ ዛሬ ከማዕከል እስከ ወረዳ ካሉት  አመራሮቻችን ጋር ሰፊ ውይይት…