Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የኅብር ቀን በተለያዩ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኅብር ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ በተለያዩ ስፖርታዊ እና ማህበራዊ ሁነቶች እየተከበረ ይገኛል።
ዕለቱ በአዲስ አበባ ከተማ እና በተለያዩ ክልል ከተሞች በተለያዩ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ህብረተሰቡን በማሳተፍ እየተከበረ ይገኛል።…
ኅብረ ብሔራዊ ውበትና የኢትዮጵያ ታላቅነት
አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የብዙ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች መኖሪያ፤ የባህል፣ የቋንቋ እና የቅርስ ህያው ጎጆ ናት።
ይህ እንደ ማግና ሸማ የተሸመነ ብዝኃነታችን የድክመቷ ሳይሆን፤ የጽናትና እና የታላቅነቷ ምንጭ ነው።
ኅብረ ብሔራዊነት ማለት…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የ2019 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ አጋርተዋል፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ "በኅብር ቀን"…
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ለጠንካራ የፋይናንስ አቅሙና መደበኛ የሥራ እንቅስቃሴው ቁርጠኛ መሆኑን አስታወቀ
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ጠንካራ የፋይናንስ አቅሙን፣ መደበኛ የሥራ እንቅስቃሴውን እና ለመልካም የኮርፖሬት አስተዳደሩ ቁርጠኛ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ በቅርቡ በቦርዱ የተወሰዱ አስተዳደራዊ ርምጃዎችን በተመለከተ ግልጽነትን ለማጠናከር፣ የባለድርሻ አካላትን እምነት…
በዓልን ተከትሎ የፍጆታ አቅርቦት እጥረትና የዋጋ ጭማሪ እንዳይኖር ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል – የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል
አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓልን ተከትሎ የፍጆታ አቅርቦት እጥረትና የዋጋ ጭማሪ እንዳይኖር ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል አለ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ፡፡
የቢሮው ኃላፊ ታሪኩ አካሉ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ የ2019 አዲስ ዓመት…
ፕሬዚዳንት ታዬ የኳታር ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የኳታር ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረቡ።
ፕሬዚዳንቱ በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ዱባይ እየተካሄደ ካለው ዓመታዊው ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ጉባኤ ጎን ለጎን የኳታር ቻምበር…
ኦሮሚያ ባንክ አባ ፈርዳ ረሚት የተባለ ዲጂታል የሐዋላ መላኪያ መተግበሪያ ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኦሮሚያ ባንክ ከ ካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል አግልግሎት ጋር በመተባበር ለኢትዮጵያውያን ዳያስፖራዎች አባ ፈርዳ ረሚት የተባለ ዲጂታል የሐዋላ መላኪያ መተግበሪያ ይፋ አድርጓል፡፡
አባ ፈርዳ ረሚት የተሰኘው የዲጂታል ሐዋላ መላኪያ መተግበሪያ የበለጸገው…
ለአዲስ ዓመት በዓል የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ የቅድመ ዝግጅት ሥራ ተሰርቷል – የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት በዓል የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ የቅድመ ዝግጅት ሥራ ተሰርቷል አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፡፡
የተቋሙ የኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አንዋር አብራር ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ ለ2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት…
የአንጋፋዋ አርቲስት እልፍነሽ ቀኖ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንጋፋዋ አርቲስት እልፍነሽ ቀኖ ሥርዓተ ቀብር በአምቦ ከተማ ተፈጽሟል፡፡
የአርቲስት እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች እልፍነሽ ቀኖ ሥርዓተ ቀብር ወዳጅ ዘመድ፣ አድናቂዎቿ እና የአምቦ ከተማና አከባቢው ነዋሪዎች በተገኙበት ነው…
የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ከ2ሺህ 500 በላይ የሚሆኑ ሱቆችን ግንባታ በይፋ አስጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በዛሬው ዕለት ከ2ሺህ 500 በላይ የሚሆኑ ሱቆችን ግንባታ በይፋ አስጀምሯል።
የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ ረሻድ ከማል (ዶ/ር) ፥ ተቋሙ በተለያዩ መልኮች ከነበረበት አስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ በሪፎርም ወደ ትርፋማ…