Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የስምጥ ሸለቆ ጂኦ ፓርክን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የሚደረገው ጥረት ቱሪዝምን ያጠናክራል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የስምጥ ሸለቆ ጂኦ ፓርክን በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለማስመዝገብ የሚደረገው ጥረት የቱሪዝም ስራችንን ያጠናክራል አሉ ክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)።…

በኢትዮጵያ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን ከ75 በመቶ በላይ ደረሰ

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ አጠቃላይ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን 75 ነጥብ 59 በመቶ ደርሷል አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የ2018 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ…

የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለማችን በአሁኑ ወቅት እያጋጠሟት ካሉ ትላልቅ ፈተናዎች መካከል የአየር ንብረት ለውጥ፣ የተፈጥሮ ሀብት መመናመን እና የአካባቢ ብክለት በዋናነት ይጠቀሳሉ። እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ እና የአሁኑንም የቀጣዩንም ትውልድ ዓለም ለመኖር…

ወጣቶችን በክህሎት በማብቃት በመዲናዋ ሁለንተናዊ የልማት ጉዞ ለማሳተፍ እየተሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወጣቶችን በክህሎት በማብቃት በመዲናዋ ሁለንተናዊ የልማት ጉዞ ለማሳተፍ እየተሰራ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዛሬው ዕለት ሰዎች ለሰዎች ድርጅት ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በመተባበር…

የትግራይን ወጣት ለገበያ ያቀረበው ቆሞ ቀር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ የህግ ማስከበር ዘመቻ ወቅት የተካሄደውን ደም አፋሳሽ ጦርነት በሰላማዊ መንገድ ለመቋጨት የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ትልቅ ተስፋን ጭሮ እንደነበር ይታወቃል። ነገር ግን የሰላም ተስፋው ፍሬ አፍርቶ የክልሉ ህዝብ ወደ…

ሁለቱ ውኃዎች፣ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም

የኢትዮጵያ የቀጣናው የጂኦ-ፖለቲካ ማዕከልነት፣ ከዓባይ ወንዝ እና ከቀይ ባሕር ጋር ከፍተኛ ቁርኝት አለው፡፡ እነዚህ ሁለት አበይት የውኃ አካላት ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ልማት፣ የደኅንነት ዋስትና እና የሀገር ሉዓላዊነት መሠረቶች ናቸው፡፡ የዓባይ ወንዝ ለኢትዮጵያ የልማት፣ የሀብት እና የህልውና…

በሲዳማ ክልል በበልግ እርሻ 152 ሺህ ሔክታር በሰብል ተሸፍኗል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል በዘንድሮው የበልግ እርሻ ከ152 ሺህ ሔክታር በላይ መሬት በሰብል ተሸፍኗል አለ የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፣ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ፋንታዬ ከበደ እና ሌሎች የክልሉ…

የገበታ ለትውልድ ፍሬ የሆነው የሸበሌ ሪዞርት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸበሌ ሪዞርት የተፈጥሮ ውበትንና ባህላዊ እሴትን ከዘመናዊው አገልግሎት ጋር ያቀናጀ አዲስ የአፍሪካ የቱሪስት መስህብ ሆኗል። የሸበሌ ሪዞርት መገንባት ለሶማሌ ክልል ብሎም ለምሥራቅ አፍሪካ የቱሪዝም ኢንዱስትሪ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል፡፡…

ከጣና ሐይቅ ላይ 2 ሺህ 800 ሔክታር የእምቦጭ አረም ማጽዳት ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት በጣና ሐይቅ በእምቦጭ ተይዞ የነበረን 2 ሺህ 800 ሔክታር የውሃ አካል ማጽዳት ተችሏል አለ የአማራ ክልል አካባቢና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን፡፡ የባለሥልጣኑ ም/ሃላፊ ተሾመ አግማስ እንዳሉት ÷ በ2018 በጀት ዓመት በአካባቢ፣…

አፍሪካውያን በምክክር ልዩነቶቻቸውን መፍታት ችለዋል፤ ኢትዮጵያም ትችላለች!

በአፍሪካ ሀገራት ያጋጠሟቸውን ዘርፈ ብዙ ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊና የእርስ በርስ ግጭት ቀውሶች በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ሀገራዊ ምክክርን እንደ ዋና መፍትሔ ተጠቅመዋል። ያካሄዷቸው ምክክሮች ሀገራቱ ወደ ከፋ እልቂትና መበታተን እንዳይገቡ በመታደግ አዲስ ሀገራዊ መግባባት ለመፍጠር ትልቅ አስተዋጽኦ…