Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የሸካቾዎች የእውነት መንገድ… ዎራፎ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአያሌ ዓመታት ሸካቾዎች የሚያጋጥማቸውን ችግር ከቱባው ባሕላቸው በተቀዳ ሀገር በቀል ዕውቀትና ጥበብ ሲሻገሩ ኖረዋል። በማስተዋል ችግርን ሲሻገሩ ከኖሩበት ባህላዊ ክዋኔዎች መካከል እውነትን ለማግኘት የሚሄዱበት የአውጫጭኝ ሥርዓት አንዱ ነው፡፡…

በሐረር ከተማ ለአካባቢ ዘላቂ ልማት ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረር ከተማ የወንዝ ዳርቻ ልማትን ተግባራዊ በማድረግ ለአካባቢ ዘላቂ ልማት ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። የሐረሪ ክልል መስተዳድር ም/ቤት በሐረር ከተማ በሚገኙ ወንዞች ላይ የወንዝ ዳርቻ ልማት ማከናወን…

በአፋር ክልል አርብቶ አደሮችን በግብርና ሥራ የማሳተፍ ሒደት…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል አርብቶ አደሮች በግብርና ሥራ በስፋት እንዲሰማሩ የተጀመረው ጥረት ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ነው አለ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ መሐመድ አሊ ቢኢዶ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ከለውጡ በፊት በአፋር ክልል…

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን አንድነት እና ጽናት ውጤት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን አንድነት እና ጽናት ውጤት ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ መመረቁን አስመልክቶ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፓናል ውይይት…

እምቅ ሃብቶችን በማልማት የሕዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ጥረት ይደረጋል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እምቅ ሃብቶችን በማልማትና የጋራ እሴቶችን በማጎልበት የሕዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተጠናከረ ጥረት ይደረጋል አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፡፡ አቶ ጥላሁን በክልሉ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በርካታ ስኬቶች…

የኢትዮጵያና ኩባን ዘርፈ ብዙ ትብብር ለማጠናከር በትኩረት ይሰራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና ኩባ ያላቸውን ዘርፈ ብዙ ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት ይሰራል፡፡ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) በኩባ ሕዝቦች ወዳጅነት ኢንስቲትዩት ፕሬዚዳንትና የሀገሪቱ…

የክልሉን ሰላም አስተማማኝ ለማድረግ የፀጥታ መዋቅሩ ይጠናከራል – ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎በጋምቤላ ክልል ያለውን ሰላም አስተማማኝ ለማድረግ የፀጥታ መዋቅሩን የማጠናከሩ ተግባር ይቀጥላል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ። ወ/ሮ ዓለሚቱ በክልሉ የቦንጋ ፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋም የሰለጠኑ የአድማ ብተና የፖሊስ አባላት ምረቃ…

ሁሉም ት/ቤቶች ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ማስተማር ይጀምራሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከመጪው መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የዘንድሮው ዓመት የመማር ማስተማር ሥራ ይጀመራል። ለ2018 የትምህርት ዘመን በየደረጃው ለመማር ማስተማር የሚያስፈልጉ ቁሳቁስን ጨምሮ የተለያዩ የዝግጅት ሥራዎች…

የሕዳሴ ግድብ መመረቅ የጋራ ስኬትን ከማሳየቱ ባለፈ የኢትዮጵያን የማንሠራራት ጊዜ ያረጋገጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ ለምረቃ መብቃቱ የኢትዮጵያውያንን የጋራ ስኬት ከማሳየቱ ባለፈ የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጊዜ ያረጋገጠ ነው አሉ ምሁራን። በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ሙሉነህ ለማ…

ኪን ኢትዮጵያ በራሺያ ሴንትፒተርስበርግ ከተማ የመጀመሪያውን መድረክ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኪን ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ማንሰራራት ብስራት የባህል እና የጥበብ መድረክ በሩሲያ ሴንትፒተርስበርግ ከተማ የመጀመሪያውን መድረክ አቀረበ፡፡ በመድረኩ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች የሙዚቃ ትዕይንት እና የባህል አልባሳት ትዕይንት…