Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኮሚሽኑ ከጥምረት ለሴቶች ድምፅ አጀንዳዎችን ተረከበ
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጥምረት ለሴቶች ድምፅ ያሰባሰባቸውን አጀንዳዎች በዛሬው ዕለት ተረክቧል፡፡
በርክክቡ ወቅት የተገኙት ዋና ኮሚሽነር መሥፍን አርአያ (ፕ/ር) ሀገራዊ ምክክሩ የደረሰበት ደረጃና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችን በተመለከተ…
በክልሉ በተኪ ምርቶች ከ20 ሚሊየን ዶላር በላይ ወጪን ማስቀረት ተችሏል
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በግማሽ በጀት ዓመት በተኪ ምርቶች ከ20 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪን ማስቀረት ተችሏል አለ የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ።
የቢሮው ኃላፊ አቶ ዘመድኩን ሰሎሞን እንዳሉት÷ በክልሉ ለኢንዱስትሪ…
309 መገናኛ ብዙኃን የማሰራጨት ፈቃድ አግኝተዋል
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በኢትዮጵያ 309 መገናኛ ብዙኃን ተመዝገበውና ፈቃድ አግኝተው እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ አለ።
በህግ መሰረት የብሮድካስት አገልግሎት የፈቃድ ሁኔታን የሚወስነው፣ ፈቃድ የሚሰጠው፣ የሚያድሰው እና የሚያግደው…
የአካባቢ ጥበቃ ሥራዎችን ተግቶ በመስራት ሁለንተናዊ ብልፅግናን ማረጋገጥ ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የ2018 በጀት ዓመት ክልላዊ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ በኮንሶ ዞን ካራት ማዕከል ተገኝተው በይፋ አስጀምረዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ የአካባቢ ጥበቃና የተፈጥሮ ሀብት…
በኦሮሚያ ክልል የመንግሥትና ፓርቲ አፈጻጸም ግምገማ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የመንግሥትና ፓርቲ ስራ አፈጻጸም ግምገማ ተጀምሯል።
የ2018 በጀት ዓመት 2ኛ ሩብ ዓመት የመንግሥት እና የፓርቲው አፈፃፀም ግምገማ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በአዳማ…
ኢትዮጵያ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው የተገኙ ውጤቶችን በዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ላይ አቀረበች
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ተግባራዊ እያደረገችው በሚገኘው 2ኛው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ የተገኙ ውጤቶችን በዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ላይ አቅርባለች፡፡
በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሲዴ የተመራ ከፍተኛ የፋይናንስ ልዑክ በስዊዘርላንድ ዳቮስ…
ወራቤ ፓርክና የወንዝ ዳር ልማት..
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በከተሞች ውስጥ የሚገኙ ፓርኮች አረንጓዴ ስፍራዎችና አደባባዮች የከተሞችን ውበት በማጉላት ከፍ ያለ አስተዋጽኦ ከማበርከታቸው ባሻገር ለነዋሪዎች መዝናኛና መናፈሻ በመሆን ዘርፈ ብዙ ማህበራዊ ፋይዳ አላቸው፡፡
ከዚህ እውነት በመነሳት በወራቤ ከተማ…
ሚድሮክ በገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አሻራውን እያሳረፈ ነው – አቶ ጀማል አህመድ
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጀማል አህመድ ኩባንያው በገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አሻራውን እያሳረፈ ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቤንች ሸኮ ዞን የሚገኘውን ደንቢ…
መልካም አብነቶች በማስፋት ወደ ብልጽግና የሚደረገውን ጉዞ እናፋጥናለን – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በክልሉ ያሉትን መልካም አብነቶች በማስፋት የቤተሰብና ማህበራዊ ተጠቃሚነትን በማረጋገጥ ወደ ብልጽግና የሚደረገውን ጉዞ እናፋጥናለን አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 52ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
ምክር ቤቱ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች የሚከተሉት መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል።
1.…