Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በክልሉ ለዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ዝግጅት እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዘንድሮው ክረምት 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ወጣቶችን በበጎ ፈቃድ ሥራ ለማሳተፍ ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ የክልሉ የወጣቶች ጉዳይና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኮሚሽን።
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ማርቆስ ማቲዮስ እንዳሉት ÷ የወጣቶች በጎ…
ከታጠቁ ቡድኖች ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የለንም – ኦብነግ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ) በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ከሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ቡድኖች ጋር ግንኙነት የለኝም አለ፡፡
ኦብነግ ባወጣው መግለጫ በሰላማዊ የፖለቲካ መንገድ እንደሚንቀሳቀስ በመግለጽ፥ ቀደም ሲል ከመንግስት ጋር የተደረሰውን…
ለማይበገር ኢኮኖሚ ግንባታ የብዝሃ ዘርፍ አማራጮች …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ እና የማይበገር ኢኮኖሚ በመገንባት ሂደት መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት ያስፈልጋል።
ኢትዮጵያ በግብርና ዘርፍ ብቻ ተወስኖ የነበረውን የኢኮኖሚ መሰረት በማስፋት ብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓትን መተግበር ጀምራለች።
የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ስርዓት…
ለትውልድ የሚሻገሩ መሰረተ ልማቶች …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገረ መንግሥት ግንባታ በመሠረተ ልማት፣ በተቋማት፣ በሰው ኃይል ልማት እና በኢኮኖሚ አቅም ግንባታ ላይ የሚደረግ የተቀናጀ ሥራ ነው።
ኢትዮጵያ በታሪኳ የተለያዩ ፈተናዎችን ተሻግራ ዛሬ ወደ እድገትና ዘላቂ ልማት የሚያመራ ጉዞ ላይ ትገኛለች።…
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት ንቁ ተሳትፎ ነበራቸው – ፌዴሬሽኑ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶች ፌዴሬሽን ግንቦት 24 ቀን 2018 ለተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት የክልሉ ሴቶች ንቁ ተሳትፎ ነበራቸው አለ።
ፌዴሬሽኑ ምርጫውን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ፤ በክልሉ የተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊና…
የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና የማረጋገጥ ስኬት ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እውነተኛ ዴሞክራሲን ከልማትና ከሰላም ጋር በማጣመር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና የማረጋገጥ ስኬት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ።
ላለፉት ሁለት ቀናት በሶማሌ ክልል ሸቤሌ ሪዞርት ከብልጽግና ፓርቲ…
ንቅናቄው ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ለማስጠበቅ የሚደረግ የኢኮኖሚ ትግል ምዕራፍ ነው – አቶ አረጋ ከበደ
በአዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ለማስጠበቅ የሚደረግ የኢኮኖሚ ትግል ምዕራፍ ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ።
የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ክልላዊ የማጠቃለያ መርሐ ግብር በኮምቦልቻ ከተማ እየተካሄደ ነው።…
የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር የትኛውንም መሥዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን – ተመራቂ ወታደራዊ መኮንኖች
በአዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀሰሙት ዘመናዊ ወታደራዊ ሙያና ጥበብ በመታገዝ የሀገርን ሉዓላዊነትና ክብር ለማስከበር የትኛውንም ዓይነት መሥዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን አሉ የሁርሶ ዕጩ መኮንን ማሰልጠኛ ት/ቤት ተመራቂ ወታደራዊ መኮንኖች።
የሁርሶ ዕጩ መኮንኖች ማሰልጠኛ…
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሴቶች ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ተጠቅመው በንቃት ተሳትፈዋል
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሴቶች ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ተጠቅመው በንቃት የተሳተፉበት ነጻና ፍትሐዊ ምርጫ ነበር አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ማህበር ፕሬዚዳንት እናታለም እንዳለ ፡፡
ኢትዮጵያ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ያካሄደችውን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የአፍሪካ ሕብረት፣ ኢጋድና የተለያዩ…
በአማራ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በአምራች ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን እየፈታ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በበጀት ዓመቱ 158 መካከለኛ እና ከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች በአዲስ መልክ ምርት ማምረት ጀምረዋል አለ የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ።
የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣…