Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

አል ሲሲ ለሦስተኛ ጊዜ ለፕሬዚዳንትነት ሊወዳደሩ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብጹ ፕሬዚዳንት አብድል ፈታህ አል ሲሲ በመጪው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ለሦስተኛ ጊዜ ሊወዳደሩ መሆኑ ተሰማ፡፡ ግብጽ ከፈረንጆቹ ታሕሳስ 10 እስከ 12 ቀን ድረስ ምርጫ ታካሂዳለች፡፡ አል ሲሲ የሀገሪቱ ፖለቲከኞች በተገኙበት ብሄራዊ ጉባዔ…

የአውሮፓ ኅብረት የ4 ነጥብ 3 ቢሊየን ፓውንድ ወታደራዊ ድጋፍ ለዩክሬን ለማድረግ ቃል ገባ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 22 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬን ለገባችበት ጦርነት ድጋፍ ይሆን ዘንድ የ4 ነጥብ 3 ቢሊየን ፓውንድ ወታደራዊ ድጋፍ ለማድረግ የአውሮፓ ኅብረት ቃል መግባቱ ተገለጸ፡፡ የአውሮፓ ኅብረት የውጭ ጉዳይ ከፍተኛ ተወካይ የሆኑት ጆሴፕ ቦሬል ÷ አሁንም የ27ቱ ሀገራት…

ወደ ጂቡቲ የሚደርገው በረራ በሣምንት 17 ጊዜ ሊሆን ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ ወደ ጂቡቲ የሚያደርገውን በረራ በሣምንት ወደ 17 ጊዜ አሳደገ፡፡ አየር መንገዱ ከፈረንጆቹ ኅዳር 1ቀን 2023 ጀምሮ ወደ ጂቡቲ የሚያደርገውን በረራ የሚያሳድገው ሦስት የሌሊት በረራዎችን በመጀመር…

የዘንድሮውን የኖቤል ሽልማት ለኮቪድ19 ክትባት መገኘት አስተዋፅዖ ያበረከቱ 2 ተመራማሪዎች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮውን የሕክምና ዘርፍ የኖቤል ሽልማት ለኮቪድ 19 ክትባት መገኘት አስተዋፅዖ ያበረከቱ ሁለት ተመራማሪዎች ማሸነፋቸው ተገለጸ። ተመራማሪዎቹ ፕሮፌሰር ካታሊን ካሪኮ እና ፕሮፌሰር ድሩ ዌይስማን የዘንድሮውን የህክምና ዘርፍ የኖቤል ሽልማት…

አሜሪካ ዩክሬንን መርዳት እንደምትቀጥል አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለዩክሬን የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል አስታወቀች፡፡ ምንም እንኳን ጉምቱ የአሜሪካ ሕግ አውጪዎች አሜሪካ ቅድሚያ መሥጠት የሚገባትን የራሷን ጉዳዮች ቸል ብላለች እያሉ ቢገኙም ባይደን ግን አሁን ከዩክሬን የባሰ ቅድሚያ…

ብሪታንያ ወታደሮቿን ለዩክሬን የመላክ ፍላጎት እንዳላት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ ወታደሮቿን ወደ ዩክሬን የመላክ ፍላጎት እንዳላት የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የብሪታንያ መከላከያ ሚኒስትር ግራንት ሻፕስ በዩክሬን ይፋዊ የስራ ጉብኝት ማድረጋቸውን አርቲ ዘግቧል፡፡ ሚኒስትሩ በዩክሬን ቆይታቸውም ÷…

በሜዲትራኒያን ባሕር የሚሞቱ ስደተኞች ቁጥር በ3 እጥፍ ጨመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ አውሮፓ ለመሻገር ሲሉ በሜዲትራኒያን ባሕር የሚሞቱ አፍሪካውያን ስደተኞች ቁጥር በሦስት እጥፍ መጨመሩን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ፡፡ ለአብነትም ካለፈው ሰኔ ወር እስከ ነሐሴ ድረስ 990 አፍሪካውያን ስደተኞች በሜዲትራኒያን…

በፓኪስታን በአጥፍቶ ጠፊ በተፈጸመ ጥቃት ከ50 በላይ ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓኪስታን በአጥፍቶ ጠፊ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት ከ50 በላይ ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገልጿል፡፡ ጥቃቱ በፓኪስታን ደቡብ ምዕራብ ባሎቺስታን ማስቱንግ ከተማ በሚገኝ አንድ መስጅድ አጠገብ መፈጸሙን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ የቦምብ ጥቃቱ የነቢዩ መሐመድ…

ወርቅነህ ገበየሁ(ዶ/ር ) የሞያሌ ድንበር ተሻጋሪ ልማት አመቻች ጽህፈት ቤትን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ዋና ጸኃፊ ወርቅነህ ገበየሁ(ዶ/ር ) የሞያሌ ድንበር ተሻጋሪ ልማት አመቻች ጽህፈት ቤትን መርቀው ከፍተዋል፡፡ ወርቅነህ(ዶ/ር) ጽህፈት ቤቱን መርቀው የከፈቱት ከማርሳቢት ግዛት…

6 ሺህ ዓመት እድሜ ያላቸው ጥንታዊ ጫማዎች በስፔን ዋሻ ተገኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 6 ሺህ ዓመት እድሜ ያላቸው ጥንታዊ የአውሮፓውያን ጫማዎች ስፔን መገኘታቸውን ተመራማሪዎች አስታውቀዋል፡፡ ጥንታዊ ጫማዎቹ በደቡባዊ ምዕራብ ስፔን በአንዳሉሺያ ግዛት ‘የሌሊት ወፍ ዋሻ’ ተብሎ በሚጠራው ዋሻ ውስጥ መገኘታቸውን ነው ተመራማሪዎቹ…