Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
በኤሌክትሪክ የሚሠራ አውሮፕላን የመጀመሪያውን የተሳካ በረራ አደረገ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሪክ የሚሠራ አውሮፕላን የመጀመሪያውን የተሳካ ዓለምአቀፍ በረራ አደረገ፡፡
በረራውን ወደ ካናዳ ሞንትሪያል ያደረገው አውሮፕላን መንገደኞችን እና ጭነት ለማጓጓዝ በሚያስችል መልኩ መሠራቱም ተነግሯል፡፡
“ቤታ ቴክኖሎጂስ”…
ፖላንድ የመጀመሪያዋን የኒውክሌር ማብላያ ማዕከል ልትገነባ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖላንድ መንግስት በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን የኒውክሌር ማብላያ ማዕከል ለመገንባት ከአሜሪካ ኩባንያዎች ጋር ተፈራርሟል፡፡
ዌስትንግሃውስ ኤሌክትሪክ እና ቤችቴል የተባሉ ሁለት የአሜሪካ ኩባንያዎች ናቸው በፖላንድ የመጀመሪያውን የኒውክሌር…
የሃሪ ፖተር ፊልም ተዋናይ ማይክል ጋምቦን ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃሪ ፖተር ፊልም ተዋናይ ማይክል ጋምቦን ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡
ማይክል ጋምቦን በተወለደ በ82 ዓመቱ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ቤተሰቦቹ አስታውቀዋል፡፡
ተዋናዩ እጅግ ተወዳጅ በሆኑት የሃሪ ፖተር ተከታታይ ፊልሞች…
ታይዋን በራሷ አቅም የተሰራ ባሕር ሰርጓጅ መርከብ ይፋ አደረገች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታይዋን በራሷ አቅም የተሰራ ባሕር ሰርጓጅ መርከብ በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጋለች፡፡
ለታይዋን የመጀመሪያ የተባለው ይህ ባሕር ሰርጓጅ መርከብ ፕሬዚዳንት ሳዪ ኢንግዊን በተገኙበት ነው ይፋ የተደረገው፡፡
ባሕር ሰርጓጅ መርከቡ የታይዋንን…
በኢራቅ በሰርግ ሥነ ስርዓት በእሳት አደጋ የ100 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢራቅ በሰርግ ሥነ ስርአት ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ቢያንስ 100 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ።
በአደጋው ለህልፈት ከተዳረጉት በተጨማሪ 150 ሰዎች መቁሰላቸውንም ነው ቢቢሲ በዘገባው ያመላከተው።
የእሳት አደጋው መንስኤ…
የአፍሪካ የንግድ ፋይናንስን ለማሳደግ የሚያስችል 300 ሚሊየን ዶላር ብድር ከቻይና ተገኘ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ከቻይና ኤክስፖርትና ኢምፖርት ባንክ ጋር የ300 ሚሊየን ዶላር የብድር ስምምነት መፈራረሙን አስታውቋል።
ስምምነቱ በግብፅ ከእስያ መሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ ዓመታዊ ስብሰባዎች ጎን ለጎን እንደተፈረመ ነው…
የአውሮፓ ኮሚሽን የ127 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ለቱኒዚያ ፈቀደ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ኅብረት እና በቱኒዚያ መካከል የተፈረመውን የመግባቢያ ሠነድ ተግባራዊ ለማድረግ የአውሮፓ ኮሚሽን የ127 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ መፍቀዱን አስታወቀ፡፡
ኮሚሽኑ ከፈቀደው ጠቅላላ ገንዘብ 60 ሚሊየን ዩሮው ለሀገሪቷ በጀት ድጋፍ የሚውል ሲሆን…
ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ጉዳይን አፍሪካ በግንባር ቀደምትነት መምራት እንዳለባት ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ጉዳይን በመምራት ረገድ አፍሪካ ግንባር ቀደም መሆን አለባት ሲሉ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የመሠረተ ልማትና ኢነርጂ ኮሚሽነር አቡ-ዘይድ አማኒ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ኮሚሽነሯ ከCOP28 በፊት…
ኬንያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ልትገነባ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያ ከፈረንጆቹ 2027 ጀምሮ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ግንባታ ልትጀምር ማቀዷ ተገለጸ፡፡
ዕቅዱ የሀገሪቷ የሕዝብ ቁጥር ከመጨመሩ ጋር ተያይዞ ከዓየር ብክለት ነጻ የሆነ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት በማስፈለጉ ነው ተብሏል፡፡
የሀገሪቷ…
በነዳጅ የበለጸጉ ሀገራት የዓየር ንብረት ታክስ መክፈል አለባቸው ተባለ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነዳጅ የበለጸጉ ሀገራት አዳጊ ሀገራት የዓየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም እንዲረዳቸው ታክስ መክፈል አለባቸው ሲሉ የቀድሞው የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ጎርደን ብራውን ገለፁ።
ጎርደን ብራውን እንዳሉት እንደ ሳዑዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ…