Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ቻይና የሠራችው “ሲ 919” አውሮፕላን የመጀመሪያ መደበኛ በረራውን በስኬት አከናወነ
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በራስ አቅም የሠራችው “ሲ 919” የመንገደኞች አውሮፕላን ከሙከራ በኋላ ትናንት የመጀመሪያ መደበኛው በረራውን በስኬት አከናውኗል፡፡
አውሮፕላኑ በፈረንጆቹ ታኅሣሥ 26 ቀን 2022 የ100 ሰዓታት የሙከራ በረራ ማካሄዱን አስታውሶ ሲጂቲ ኤን…
ሰሜን ኮሪያ÷አሜሪካ ለዩክሬን የጦር ታንክ እሰጣለሁ ማለቷን አወገዘች
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ÷ አሜሪካ ለዩክሬን የሩሲያን ጦር ለመዋጋት የሚረዱ ዘመናዊ የጦር ታንኮችን ለማቅረብ የወሰደችውን ውሳኔ በጽኑ አወግዛለች፡፡
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን እህት ኪም ዮ ጆንግጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት አስተያየት አንዳሉት÷አሜሪካ…
ዓለም አቀፍ የልማት አጋሮች የአፍሪካን የግብርና ምርቶች ለማሳደግ የ30 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ቃል ገቡ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የልማት አጋር ድርጅቶች ለአፍሪካ አህጉር የግብርና ምርቶችን ለማሳደግ የሚውል የ30 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋል፡፡
ዓለም አቀፍ የልማት አጋር ድርጅቶች የተሳተፉበት እና በሴኔጋል ዳካር የተካሄደው 2ኛው የአፍሪካ…
አፍሪካን የ“ዓለም የዳቦ ቅርጫት” ለማድረግ 10 ቢሊየን ዶላር ተመደበ
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ በቀጣይ አምሥት ዓመታት አኅጉሪቱን የ“ዓለም የዳቦ ቅርጫት”ለማድረግ 10 ቢሊየን ዶላር መደበ፡፡
ባንኩ በአፍሪካ የረሃብ ድምፅ እንዳይሠማ እና አኅጉሪቷ ራሷን በምግብ ችላ ቀሪውንም ዓለም እንድትመግብ ርዕይ ሠንቆ እየሰራ…
አሜሪካ እና ኔቶ አውሮፓን ሙሉ በሙሉ ወደ ወታደራዊ ግጭት ሊከቷት ነው – ሩሲያ
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅጥ ያጣው የአሜሪካ የተስፋፊነት እና ዓለምን የመቆጣጠር ፍላጎት አውሮፓን የግጭት ማዕከል እያደረጋት ነው ስትል ሩሲያ ወቀሰች።
በአውሮፓ የደኅንነት እና ትብብር ድርጅት ውስጥ የሩሲያ ምክትል መልዕክተኛ የሆኑት ማክሲም ቡያኬቪች ÷ በአሜሪካ እና…
የአሜሪካ ጦር በሶማሊያ የአይ ኤስ መሪ መግደሉን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ጦር በሶማሊያ ከፍተኛ የአይ ኤስ መሪ የገደለበትን ተልዕኮ ማካሄዱን የአሜሪካ ባለስልጣናት ገልፀዋል።
የመከላከያ ሚኒስትር ሎይድ ኦስቲን ትናንት በሰጡት መግለጫ÷ የአይ ኤስ መሪ እና ለአይ ኤስ ዓለም አቀፋዊ የትስስር መረብ ዋና አመቻች…
ሩሲያ “ኤም ዋን አብራምስ” እና “ሊዮፓርድ 2” ታንኮችን የሚያወድም ሮቦት ይፋ አደረገች
አዲስ አበባ ፣ ጥር 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ "ኤም ዋን አብራምስ" እና "ሊዮፓርድ 2" የተባሉ ታንኮችን የሚያወድም አዲስ ሮቦት ያፋ ማድረጓን ይፋ አድርጋለች፡፡
ባለፈው ረቡዕ በርሊን እና ዋሺንግተን "ኤም ዋን አብራምስ" እና "ሊዮፓርድ 2" ታንኮችን ለዩክሬን ለመላክ ዝግጁ እንደሆኑ…
ፈረንሳይ ወታደሮቿን ከቡርኪና ፋሶ ለማስወጣት ተስማማች
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ ወታደሮቿን ከቡርኪና ፋሶ ለማስወጣት መስማማቷን ገለፀች።
የአሁኑ የፈረንሳይ መንግስት ወታደሮቸን አስወጣለሁ መግለጫ ቡርኪናፋሶ የፈረንሳይ ወታደሮች ሀገሬን ለቀው ይውጡ በማለት ያቀረበችውን ጥያቄ ተከትሎ የመጣ ነው ተብሏል።
የቡርኪና…
ጀርመን የጦር ታንክ ድጋፏን በአውሮፓ በኩል ወደ ዩክሬን ልትልክ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ጀርመን የጦር ታንኮቿን በድጋፍ ወደ ዩክሬንለመላክ ጥርጊያ መንገዱን እያመቻቸች መሆኑ ተገለጸ፡፡
በመጀመሪያው ዙር ድጋፍ ጀርመን 14 “ሊዮፓርድ ሁለት” የተሰኙ ታንኮቿን በሌሎች የአውሮፓ ሀገራት የትራንስፖርት ድጋፍ ወደ ዩክሬን…
የሶማሊያ ጦር በ39 የአልሸባብ አባላት ላይ እርምጃ ወሰደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ ጦር በ39 የአልሸባብ ሽብር ቡድን አባላት ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል፡፡
ጦሩ ከዓለም አቀፍ የጸጥታ አጋሮች ጋር ባካሄደው የጸረ ሽብር ዘመቻ 39 የአልሸባብ ሽብር ቡድን አባላት መገደላቸውን የሀገሪቱ ምድር ጦር አዛዥ ጄነራል ሞሃመድ…