ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአፋር ክልል ዞን አንድ የለማውን የሳርና መኖ ማምረቻ ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአፋር ክልል ዞን አንድ አሳይታ ወረዳ የአዋሽ ወንዝን በመጠቀም የለማውን የሳር እና መኖ ማምረቻ ፋብሪካ ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱ በ2 ሺህ 540 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባው የሳርና መኖ ማምረቻ…