ሉዓላዊነት ማለት የትርክት ባለቤትነትን ማረጋገጥ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሉዓላዊነት ማለት የትርክት ባለቤትነትን ማረጋገጥ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ "ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ስርዓቶችን ማረጋገጥ፥ ለአጀንዳ 2063…