ኢትዮጵያ እጣ ፈንታዋና መፃዒ እድሏ ከዓባይና ከቀይ ባህር ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከዓባይና ከቀይ ባህር መካከል የምትገኝ ሀገር ነች፤ እጣ ፈንታዋና መፃዒ እድሏም ከሁለቱ ውሃዎች ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ።
ፕሬዚዳንቱ ይህንን ያሉት የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ም/ቤቶች 5ኛ…