Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ኢትዮጵያ እጣ ፈንታዋና መፃዒ እድሏ ከዓባይና ከቀይ ባህር ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከዓባይና ከቀይ ባህር መካከል የምትገኝ ሀገር ነች፤ እጣ ፈንታዋና መፃዒ እድሏም ከሁለቱ ውሃዎች ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። ፕሬዚዳንቱ ይህንን ያሉት የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ም/ቤቶች 5ኛ…

7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ዴሞክራሲያዊና ተዓማኒ እንዲሆን በሃላፊነት ይሰራል – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው ዓመት የሚካሄደው 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ፍትሃዊ፣ ሰላማዊ፣ ዴሞክራሲያዊና ተዓማኒ እንዲሆን መንግስት በሃላፊነት ይሰራል አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤትና የፌዴሬሽን ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን…

የውጭ ግንኙነት መሰረታዊ ማጠንጠኛው ብሔራዊ ጥቅምና የዜጎች ክብር ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ግንኙነት ማዕከል እና መሰረታዊ ማጠንጠኛው ብሔራዊ ጥቅም እና የዜጎች ክብር ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት እና የፌዴሬሽን ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ ሥርዓት ጠቅላይ ሚኒስትር…

በተከናወኑ የሪፎርም ሥራዎች የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በማንሰራራት ላይ ይገኛል – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተግባራዊ በተደረገው የማክሮ ኦኮኖሚ ማሻሻያ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በማንሰራራት ላይ ይገኛል አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ 6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤትና የፌዴሬሽን ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን…

የብልጽግናን ርዕይ ለማሳካት የአገልግሎት አሰጣጥን ማዘመን ያስፈልጋል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የብልጽግናን ርዕይ ለማሳካት የአገልግሎት አሰጣጥን ማዘመንና የልማት አቅም ማድረግ ያስፈልጋል አሉ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የባሕር ዳር መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ስራ…

የአማራ ክልል ፖሊስ የዜጎችን ሰላም ለመጠበቅ አያሌ መሥዋዕትነቶችን ከፍሏል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ፖሊስ በክልሉ ውስጥ ያሉ ዜጎችን ሰላምና ደኅንነት ለመጠበቅ አያሌ መሥዋዕትነቶችን ከፍሏል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በአማራ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በዲጂታል…

የኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት ተከብሮ ተጠናቅቋል – አባገዳ ጎበና ሆላ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 የኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት ተከብሮ ተጠናቅቋል አሉ የቱለማ አባገዳ ጎበና ሆላ፡፡ አባ ገዳ ጎበና በሰጡት መግለጫ ÷ የ2018 የሆረ ፊንፊኔ እና ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በድምቀት እንዲከበር አስተዋጽኦ ያበረከቱ አካላትን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በድምቀት እንዲከበር የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ከተማ ሀርሰዴ ሐይቅ “ኢሬቻ ለሀገር…

የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ከተማ ሀርሰዴ ሐይቅ በድምቀት ተከበረ፡፡ የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል “ኢሬቻ ለሀገር ማንሠራራት” በሚል መሪ ሃሳብ ተከበረ፡፡ በአከባበር ሥነ ሥርዓቱ አባገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣ ከተለያዩ የኦሮሚያ ክልል…

አባገዳ ጎበና ሆላ የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል መጠናቀቅን በማስመልከት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱለማ አባገዳ ጎበና ሆላ የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ እሴቱን ጠብቆ መከበሩን አስመልክተው ምስጋና አቀረቡ። አባገዳ ጎበና ሆላ ‘ኢሬቻ ለሀገር ማንሠራራት’ በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ በድምቀት የተከበረውን የ2018 ዓ.ም ሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል…