የኮሪደር ልማት ከተማን ከማዘመን ባለፈ ጉልህ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ እያስገኘ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማት ከተማን ውብ፣ ለኑሮ ምቹና ዘመናዊ ከማድረግ ባለፈ ጉልህ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ፋይዳ እያስገኘ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና…