የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ሀገሪቱ የማምረት አቅም እንዳላት የሚያሳይ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኢትዮጵያ በራሷ የምትተማመን እና የማምረት አቅም ያላት ሀገር መሆኗን የሚያሳይ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ።
4ኛውን የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የጎበኙት ፕሬዚዳንት ታዬ÷ የኢንዱስትሪ ዘርፍ ለአንድ ሀገር…