መከላከያን ዘመኑን የዋጀ ተቋም አድርጎ ለቀጣዩ ትውልድ ለማስረከብ እየተሰራ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መከላከያን ለቀጣዩ ትውልድ የተሻለና ዘመኑን የዋጀ ተቋም አድርጎ ለማስረከብ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የኢትዮጵያ ባህር ኃይል እና የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ…