የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ ኢኒሼቲቭ ለማህበራዊ መስተጋብር፣ ለኢኮኖሚ ፈጠራ እና ለዓለም አቀፍ ተሳትፎ ኃይል ሆኗል – ብልጽግና ፓርቲ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ ኢኒሼቲቭ ለማህበራዊ መስተጋብር፣ ለኢኮኖሚ ፈጠራ እና ለዓለም አቀፍ ተሳትፎ ኃይል ሆኗል አለ ብልጽግና ፓርቲ።
ፓርቲው የአረንጓዴ አሻራን በተመለከተ ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ በመትከል ማንሰራራት እንደሚቻል አርአያ ሆና…