Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በድሬዳዋ ከተማ ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያና ማስወገጃ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የድሬዳዋ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያና ማስወገጃ ግንባታ ለማከናወን ስምምነት አድርጓል፡፡ ሚኒስቴሩ ስምምነት ያደረገው ከዮት ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር ጋር ነው፡፡…

በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት አንገት የሚያስደፋ ታሪክ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት ሁላችንንም አንገት የሚያስደፋ ጥቁር ታሪክ ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። በሀገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 5ኛ ዓመት "እንዳይደገም ፤…

የትግራይ ሕዝብ ሕወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ በፈጸመው ጥቃት አዝኗል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ሕዝብ ሕወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ በፈጸመው ጥቃት አዝኗል አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። በሀገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 5ኛ ዓመት "እንዳይደገም ፤ መቼም…

የኢትዮጵያና የአውሮፓ ህብረት ኢንቨስትመንት ፎረም በፓሪስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ህብረት ኢንቨስትመንት ፎረም ዛሬ በፈረንሳይ ፓሪስ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በፎረሙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ(ዶ/ር)፣ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ፣ የአውሮፓ ኮሚሽን የአፍሪካ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ጌዛ…

የሰሜን ዕዝን ጥቃት የምናስታውሰው መቼም እንዳይደገም ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የሰሜን ዕዝን ጥቃት የምናስታውሰው መቼም እንዳይደገም ነው አሉ። በሀገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 5ኛ ዓመት "እንዳይደገም ፤ መቼም አንረሳውም"…

የባሕር በር ጥያቄው የሕዝብን ፍላጎትና ጥቅም ማዕከል ያደረገ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ የሕዝቡን ፍላጎትና ጥቅም ማዕከል ያደረገ ነው አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ ለወጣቶች…

በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 5ኛ ዓመት እየታሰበ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር መከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 5ኛ ዓመት እየታሰበ ይገኛል። ቀኑ በቢሾፍቱ አየር ወለድ ማሰልጠኛ ማዕከል "እንዳይደገም፤ መቼም አንረሳውም" በሚል መሪ ሐሳብ ነው እየታሰበ የሚገኘው። በመርሐ ግብሩ ከአምስት…

ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት የግሉ ዘርፍ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው – የዓለም ባንክ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለመጣው የኢኮኖሚ እድገት የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው አሉ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ማሪያም ሳሊም፡፡ ማሪያም ሳሊም ዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ቁልፍ አጋር መሆኑን ገልጸው ÷ በተለያዩ ዘርፎች አስፈላጊውን…

በአስተሳሰብም በድርጊትም ያቆሰልነውን ህዝብ መካስ አለብን – የስምረት ፓርቲ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ስምረት (ስምረት) ፓርቲ ምክር ቤት አባላት በአስተሳሰብም በድርጊትም ያቆሰልነውን ህዝብ መካስ አለብን አሉ። ፓርቲው በሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ ለመሳተፍ አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገ መሆኑን…

ኢትዮጵያ በድንበር ተሻጋሪ ወንዞቿ ያላት አቋም ፍትሀዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ነው – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በድንበር ተሻጋሪ ወንዞቿ ያላት ጽኑ አቋም ፍትሀዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ነው አሉ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)። "ውሃና ንጹህ ኢነርጂ ለዘላቂ እድገት" በሚል መሪ ሐሳብ ከጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ…