Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በመዲናዋ የኢሬቻ በዓል ተከብሮ እስኪጠናቀቅ ለትራፊክ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በዓል ከነገ ዓርብ ቀን 8 ሰዓት ጀምሮ ተከብሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ፖሊስ ይፋ አድርጓል፡፡ መስከረም 26 ቀን 2016 ዓ.ም የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በዓል በአዲስ አበባ…

መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና ሲከታተሉ የነበሩ ምልምል ወታደሮች ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአየር ሃይል አካዳሚ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ት/ቤት መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና ሲከታተሉ የነበሩ ምልምል ወታደሮች ምረቃ ሥነ -ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ አየር ኃይል አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳን ጨምሮ የሰራዊቱ…

በአማራ ክልል በ430 ሚሊየን ብር ወጪ የድጋፍ እህል ለመግዛት ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት 430 ሚሊየን ብር መድቦ በዝናብ እጥረት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የእርዳታ እህል ለመግዛት መወሰኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ አስታወቁ። ርዕሰ መሥተዳድሩ በወቅታዊ ጉዳዮች በሰጡት ማብራሪያ÷በክልሉ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ ሱዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከደቡብ ሱዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴንግ አሎር ኩዎል ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም በቀጠናዊ ሰላምና መረጋጋት እንዲሁም በሱዳን ቀውስ ዙሪያ መምከራቸውን የውጭ…

የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ለሚከናወኑ የለውጥ ስራዎች ድጋፉን እንደሚያጠናክር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ለሚገኙ የለውጥ ስራዎች የሚያደርገው ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የህብረቱ የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን አስታወቁ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት…

በ110 ወረዳዎች የኮሌራ ወረርሽኝን መቆጣጠር ተቻለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሌራ ከተከሰተባቸው 229 ወረዳዎች አሁን ላይ ወረርሽኙን በ110 ወረዳዎች መቆጣጠር መቻሉ ተመላከተ፡፡ በወቅታዊ የድንገተኛ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ምላሽ ላይ ከአጋር ድርጅቶች ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱም÷ በአማራ ክልል…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አባላት ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ በ2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዛሬ ጠዋት ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት የሥራ ሂደቱን በተመለከተ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የ12 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙ የ12 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ። አምባሳደሮቹም በኢትዮጵያ የአሜሪካ፣ ካናዳ፣ ሊቢያ፣ ሶማሊያ፣ ሌሴቶ፣ ሩዋንዳ፣ ባንግላዲሽ፣ ፓኪስታን፣ ፊንላንድ፣…