Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የ2017 በጀት ዓመት በብዙ መልኩ የኢትዮጵያ የብልጽግና ታሪክ እጥፋት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 በጀት ዓመት የማንሰራራት ጉዟችንን የሚያፀኑ አዳዲስ እመርታዎችን ለማስመዝገብ በጋራ የምንተጋበት ዓመት ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምን እንደመነሻ በመውሰድ…

ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ሃይል ስብሰባ ላይ በሞቃዲሾ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሶማሊያ ሞቃዲሾ እየተካሄደ በሚገኘው 34ኛው የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ሃይል ፖሊሲ አካላት ስብሰባ ላይ እየተሳተፈች ነው በመድረኩ የሁሉም አባል ሀገራት የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሞች፣ የመከላከያ ሚኒስትሮች እና ከፍተኛ…

የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የክልሎች የምርት አቅርቦት ትብብርና ትስስር ሊጠናከር ይገባል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አደም ፋራህ የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የክልሎች የምርት አቅርቦት ትብብርና ትስስር ሊጠናከር ይገባል አሉ። በተጠናቀቀው…

በዓለም አቀፍ ገበያ የቡናና የወርቅ ዋጋ ጭማሪ በማሳየቱ ዕድሉን መጠቀም ይገባል – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም አቀፉ ገበያ የወርቅና ቡና ዋጋ ጭማሪ በማሳየቱ ምርቶቹን ለዓለም ገበያ በማቅረብ ዕድሉን መጠቀም ይገባል አሉ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡ በ2018 ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ላይ ገለጻ ያደረጉት ሚኒስትሯ፤ በፈረንጆቹ…

ተለዋዋጭና ኢተገማች በሆነ ዓለም-ዓቀፋዊ የደኅንነት አውድ ውስጥ ሀገርን ማፅናት ያስቻሉ ስምሪቶች ተካሂደዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ተለዋዋጭና ኢተገማች በሆነ ዓለም-ዓቀፋዊ የደኅንነት አውድ ውስጥ ሀገርን ማፅናት ያስቻሉ ስምሪቶች ተካሂደዋል አለ። የአገልግሎቱ የ2017 በጀት አመት ዕቅድ አፈጻጻም ሪፖርት እና የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ…

በድሬዳዋ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አበረታች ውጤት አስገኝቷል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አበረታች ውጤት አስገኝቷል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ፣ የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤትና የክልልና የከተማ አስተዳደር…

ለሽብር ተልዕኮ የተመለመሉ 82 የአይ ኤስ አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሽብር ተልዕኮ የተመለመሉ 82 የአይ ኤስ አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በላከው መግለጫ እንዳመለከተው፥ በፑንትላንድ የሚንቀሳቀሰው የአይ ኤስ የሶማሊያ ክንፍ…

2018 የሃሳብ ጥራትና የተደመረ ክንድ የሚጠይቅ የሥራ ዓመት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተለያዩ ዘርፎች የተገኙ ውጤቶችን በ2018 በጀት ዓመት ለማስቀጠል በሃሳብ አንድነትና ትብብር መስራት ይገባል አሉ፡፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2018 በጀት ዓመት የተሟላ የሁሉም ዘርፎች እቅድ እና…

በ2017 በጀት ዓመት ለቀጣዩ ዓመት የእድገት ጉዞ ጠንካራ መሠረት የሚሆን እድገት ፈጽመናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2017 የሥራ ዘመን ትርጉም ያለው እና ለመጪው የ2018 የቀጠለ የእድገት ጉዞ ጠንካራ መሠረት የሚሆን እድገት ፈጽመናል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በ2017 የሥራ…

ዘመኑን የዋጀ ቀልጣፋ የኢሚግሬሽን አገልግሎት ለመስጠት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት ዘመኑን የዋጀ ቀልጣፋ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለመስጠት በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ፡፡ የአገልግሎቱ የ2017 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2018 በጀት…