Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በቴሌ ብር ከ4 ነጥብ 9 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቴሌ ብር መተግበሪያ እስካሁን ከ4 ነጥብ 9 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጽሟል አሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፡፡ ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ÷…

ኢትዮ ቴሌኮም 162 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት 162 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በማብራሪያቸውም በበጀት ዓመቱ…

ማሰልጠኛ ማዕከሉ ከብልጽግና ጉዟችን ጋር አብሮ የሚራመድ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት የቢሾፍቱ ማሰልጠኛ ማዕከል ከብልጽግና ጉዟችን ጋር አብሮ የሚራመድ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን የማሰልጠኛ ማዕከሉን የግንባታ ፕሮጀክቶች፣ የስልጠና…

ፓርቲዎች ለዘላቂ ሰላም ግንባታ የመሪነት ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል – አቶ መሀመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለዘላቂ ሰላም ግንባታ የመሪነት ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል አሉ። የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት እና ሰላም ሚኒስቴር በጋራ "ሰላምን በማጽናት የፖለቲካ ፓርቲዎች ሚና" በሚል መሪ…

ፓርቲዎች ለሰላምና ዴሞክራሲ ባህል መዳበር ሚናቸውን አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሀገራችን የፖለቲካ ፓርቲዎች ለዘላቂ ሰላምና ለዴሞክራሲ ባህል መዳበር ሚናቸውን አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል አሉ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ "ሰላምን…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከሮተሪ ኢትዮጵያ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከሮተሪ ኢትዮጵያ አመራሮች ጋር ትውውቅና ውይይት አድርገዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ በውይይቱ ወቅት እንዳሉት፤ ተቋሙ በስነ ምግባር፣ በጤናና በተለያየ መስክ እየሰራ ያለዉ ተግባር የሚበረታታ ነው፡፡ ይህ ስራ…

የባህር ዳርን ዘርፈ ብዙ የልማት ተግባራት ለማጠናከር በጋራ መትጋት ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በባህር ዳር ከተማ የተከናወኑ ዘርፈ ብዙ የልማት ተግባራትን አጠናክሮ በማስቀጠል የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በጋራ መትጋት ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በከተማዋ እየተከናወኑ…

በፍትሕና ዳኝነት ዘርፍ በተሰሩ የሪፎርም ሥራዎች የተመዘገቡ ውጤቶችን ማጠናከር ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፍትሕ እና ዳኝነት ዘርፍ በተሰሩ የሪፎርም ሥራዎች የተመዘገቡ ውጤቶችን አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ፡፡ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሕንጻ እና የዲጂታላይዜሽን ምረቃ ሥነ ሥርዓት በባሕርዳር…

በኦሮሚያ ክልል ሙያዊ ግዴታቸውን ባልተወጡ 394 ዳኞች ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዳኝነት ሥርዓት በጎደላቸው 394 ዳኛዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል አለ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፡፡ የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ገዛሊ አባሲመል በ6ኛው ጨፌ ኦሮሚያ 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ እንዳሉት ÷ በ2017 በጀት ዓመት…

ጤናማና አካሉ የዳበረ አመራር ለምናልመው ብልጽግና ወሳኝ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤናው የተጠበቀና አካሉ የዳበረ አመራር ለምናልመው ብልጽግና ወሳኝ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ትናንት የተጀመረው የከተማ አስተዳደሩ የ2017 ዓ.ም እቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2018 ዓ.ም እቅድ ውይይት…