የሀገር ውስጥ ዜና ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የግል መገልገያ እቃዎች መመሪያ ተሻሻለ ዮሐንስ ደርበው Sep 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የግል መገልገያ እቃዎች መመሪያ መሻሻሉን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የግል መገልገያ እቃዎች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡበትን ሁኔታ የሚወስነው በሥራ ላይ ያለው መመሪያ ለሕገ ወጥ ንግድ በር የከፈተና የአገልግሎት አሰጣጡ…
የሀገር ውስጥ ዜና ህወሓት የፈጸመው የነዳጅ ዝርፊያ የሰብአዊ ድጋፍ ስራውን አክብዶብናል – ዴቪድ ቤስሊ ዮሐንስ ደርበው Sep 16, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት መቀሌ በሚገኘው የዓለም ምግብ ፕሮግራም መጋዘን ውስጥ የፈጸመው የነዳጅ ዝርፊያ የድርጅቱን ስራ እንዳከበደበት ዋና ዳይሬክተሩ ዴቪድ ቤስሊ ገለጹ። በተመድ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪውን ህወሓት የሚያወግዝና አሜሪካ በሽብር ቡድኑ ላይ እርምጃ እንድትወስድ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ ነው Shambel Mihret Sep 16, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የከፈተውን ጦርነት የሚያወግዝና አሜሪካ በሽብር ቡድኑ ላይ እርምጃ እንድትወስድ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን እሁድ በዋሺንግተን ዲሲ ይካሄዳል፡፡ ኋይት ሐውስ ፊት ለፊት የሚከናወነው ሰልፍ÷ የተለያዩ አላማዎችን ያነገበ መሆኑን…
የዜና ቪዲዮዎች አሸባሪው ህወሓት በአዲ አርቃይ የፈፀመው ግፍ Amare Asrat Sep 15, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=VPCPAEL9Sv0
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የኳታር ኢንቨስትመንት ባለሥልጣን ኃላፊን ተቀብለው አነጋገሩ Feven Bishaw Sep 15, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ በኳታር ኢንቨስትመንት ባለሥልጣን የኤዥያ-ፓሲፊክ እና የአፍሪካ ኢንቨስትመንት ኃላፊ ከሆኑት ሼክ ፋይሰል ቢን ታኒ አል-ታኒን ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይታቸውም ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የሙዓለ ንዋይ ፍሰት ዕድሎችን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በፋይናንስ ዘርፍ ያካሄደችው ሰፊ ማሻሻያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና እያገኘ ነው- ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ Mikias Ayele Sep 14, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በፋይናንስ ዘርፍ ያካሄደችው ሰፊ ማሻሻያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና እያገኘ ነው ሲሉ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ ለማሻሻል ባደረጉት ጥረት የ2022…
የዜና ቪዲዮዎች ኢትዮጵያዊ መጽሐፍትን በንባብና በትረካ የሚያቀርብ መተግበሪያ ይፋ ያደረጉት ወጣቶች Amare Asrat Sep 14, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=wWWbg6SNc6w
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለስራ ጉብኝት ጂቡቲ ገቡ Mikias Ayele Sep 14, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለስራ ጉብኝት ጂቡቲ ገብተዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ጂቡቲ አብሮ መግባቱን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። ጂቡቲ ሲደርሱም…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን በአውሮፓ ህብረት ከአፍሪካ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ Mikias Ayele Sep 14, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ሪታ ላራንጂንሃ ጋር ተወያዩ። በዚህ ወቅት በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ስላለው ግጭት እና መንግስት እያደረገ ያለውን የሰላም ግንባታ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን በንግሥት ኤልዛቤጥ ሁለተኛ ህልፈት በተዘጋጀው የሀዘን መግለጫ ፊርማቸውን አስቀመጡ Melaku Gedif Sep 14, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በንግሥት ኤልዛቤጥ ሁለተኛ ህልፈት በተዘጋጀው የሀዘን መግለጫ ፊርማቸውን አስቀምጠዋል፡፡ ንግሥት ኤልዛቤጥ ሁለተኛ ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው…