በሃይለ ቃል ተጀምሮ በሃይል ርምጃ የሚቋጭ የፖለቲካ ባሕልን ለመጨረሻ ጊዜ ማስቀረት ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ታሪክ ጠገብና የበርካታ ስልጣኔ ባለቤት ብትሆንም ፖለቲካችን በሃይለ ቃል ተጀምሮ በሃይል ርምጃ መደምደሙ ዋነኛ ስብራትችን ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ…