Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የተለወጠችና ከልመና የወጣች ሀገር እውን ከማድረግ ውጪ ሌላ ሃሳብ የለንም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለወጠችና ከልመና የወጣች ሀገር እውን ከማድረግ ውጪ ሌላ ሃሳብ የለንም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ፤ የትንሳኤ በዓልን በገላን ጉራ ከሚገኙ የካሳንቺስ ልማት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለአረጋዊያን እና ለአቅመ ደካሞች የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋርተዋል።

ሞት ድል የሆነበት ትንሣኤ!

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ የትንሣኤ በዓል እየተከበረ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የስብከተ ወንጌል መምህራን እንደሚሉት፤ ትንሣኤ ምዕመኑ መከባበርና አንዱ ለአንዱ መልካም ማድረግን የሚማርበት ዐውድም ነው፡፡…

የትንሳኤ በዓል የፍቅርና የይቅርታ እንዲሆን ብልጽግና ፓርቲ መልካም ምኞቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በነገው ዕለት ለሚከበረው የትንሳኤ በዓል ለክርስትና ሐይማኖት ተከታዮች የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፈ፡፡ በመልዕክቱም፤ እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ብሏል፡፡ በዓሉ፤ የሰላም፣ የመተሳሰብ፣…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ለትንሳኤ በዓል ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት

“ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችንና መድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን:: በዓሉ በትንሳዔው ፍቅር፣ በጎነት፣ ደስታ እና ሰላም የተሞላ ይሁንልን:: ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ:: መልካም በዓል!!”

በጾሙ ወራት የነበሩ መልካም ተግባራትን ማጠናከርና የተቸገሩ ወገኖችን መደገፍ ይገባል- ምክር ቤቱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ በመልዕክቱም፤ በጾሙ ወራት የነበሩ መልካም ተግባራትን በማጠናከር የኢትዮጵያን ሠላም በሚያፀኑና አብሮነትን የሚያጠናክሩ ተግባራትን…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለትንሳዔ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለትንሳዔ በዓል እንኳን አደረሳችሁ ሲሉ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ። ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ እንኳን ለክርስቶስ ትንሳዔ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ይህ ቅዱስ…

በዓሉን ስናከብር የታረዙትን እያለበስን፤ የተራቡትን እያበላን፤ የተጠሙትን እያጠጣን ሊሆን ይገባል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓሉን ስናከብር የታረዙትን እያለበስን፤ የተራቡትን እያበላን፤ የተጠሙትን እያጠጣን ሊሆን ይገባል ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ…

የኢትዮጵያ ትንሣኤ በኢትዮጵያ ማንሠራራት ተጀምሯል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ትንሣኤ በኢትዮጵያ ማንሠራራት ተጀምሯል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለትንሳኤ በዓል እንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም፤…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለትንሳዔ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለትንሳዔ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል:- እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ…