Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

“የሚዲያ ባለሙያዎች ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር በትኩረት ሊሰሩ ይገባል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚዲያ ባለሙያዎች ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሕዝብ እና የግል ሚዲያ ባለሙያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ወቅት እንዳሉት፥ ጋዜጠኛ ትክክለኛ ዓላማ በመያዝ…

በኢትዮጵያ ተጨባጭ አስተዋጽኦ ያላበረከተ ሰው ስልጣን ሊይዝ አይችልም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ባላቸው ተግባራት ላይ ምንም አይነት ተጨባጭ አስተዋጽኦ ያላበረከተ ግለሰብ በፍጹም ስልጣን ሊይዝ አይችልም አሉ ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከመላው…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከፕሬዚዳንት ትራምፕ የአፍሪካ ከፍተኛ አማካሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአፍሪካ ከፍተኛ አማካሪ ማሳድ ቦሎስ ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ የተካሔደው በአንጎላ ርዕሰ መዲና እየተካሄደ ካለው የአፍሪካ አሜሪካ የቢዝነስ ጉባኤ ጎን ለጎን…

ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን መቋቋምና ምላሽ መስጠት የሚችሉ ተቋማትን መፍጠር ይገባል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ላይ የሚስተዋሉ ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን መቋቋምና ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚችሉ ጠንካራ ተቋማትን መፍጠር ይገባል አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡…

ፕሬዚዳንት ታዬ የአሜሪካ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ እንዲሳተፉ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የግብርና ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ጥሪ አቅርበዋል። ፕሬዚዳንቱ በአንጎላ ሉዋንዳ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ አሜሪካ የቢዝነስ ጉባዔ ጎን ለጎን የአፍሪካና የአሜሪካ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሚዲያ ባለሙያዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ እና የግል ሚዲያዎች ከተወጣጡ ባለሙያዎች ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ እንደገለጹት÷ ከባለድርሻ አካላት ጋር የሚደረጉ ውይይቶች የመጨረሻ የሆነውን…

ፕሬዚዳንት ታዬ በአፍሪካ- አሜሪካ ቢዝነስ ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ-አሜሪካ የቢዝነስ ጉባዔ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎችና የአሜሪካ መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት በአንጎላ ሉዋንዳ በይፋ ተጀምሯል። በጉባዔው በፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡…

5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በሬሚታንስ ወደ ሀገር ተላከ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከውጭ ሀገራት ወደ ኢትዮጵያ በሬሚታንስ 5 ነጥብ1 ቢሊየን ዶላር ተልኳል አለ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት፡፡ የአገልግሎቱ የፕላን ክፍል ሃላፊ ወንድወሰን ተረፈ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የዳያስፖራውን ሁለንተናዊ ተሳትፎ…

የጤናው ዘርፍ በሚጠበቀው ልክ እንዲለወጥ አብዝተን እንፈልጋለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ የጤናው ዘርፍ እንዲለወጥ አብዝተን እንፈልጋለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ የጤና ባለሞያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት፥ በሀገሪቱ የጤና መሰረተ ልማቶችን…

የሐኪሞች ጥያቄ የፖለቲካ ኪሳራ በገጠማቸው ሰዎች መጠለፉ ትክክል አይደለም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ ትክክለኛ የጤና ባለሙያዎች ለምን የደመወዝ ጥያቄ አነሱ ብሎ የሚያስብ ሰው አለ ብዬ አልገምትም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከመላው ኢትዮጵያ ከተውጣጡ የጤና ባለሙያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት…