“የሚዲያ ባለሙያዎች ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር በትኩረት ሊሰሩ ይገባል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚዲያ ባለሙያዎች ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሕዝብ እና የግል ሚዲያ ባለሙያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ወቅት እንዳሉት፥ ጋዜጠኛ ትክክለኛ ዓላማ በመያዝ…