የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስደማሚ ለውጥ የታየበት ነው – ራሚዝ አላካባሮቭ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት ረዳት ዋና ጸሃፊ እንዲሁም በኢትዮጵያ የሰብዓዊ ድጋፍ አስተባባሪ ራሚዝ አላካባሮቭ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስደማሚ ለውጥ የታየበት ነው አሉ።
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን ራሚዝ…