የሀገር ውስጥ ዜና አባ ገዳ ጉዮ ቦሩ ጉዮ 72ኛው አባ ገዳ ሆነው ተሰየሙ Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አባ ገዳ ኩራ ጃርሶ ስልጣናቸውን ለተከታያቸው በሰላም አስረክበዋል። ተከታዩ አባ ገዳ ጉዮ ቦሩ ጉዮ 72ኛው አባ ገዳ በመሆን ለቀጣይ ስምንት ዓመታት ስልጣናቸውን በሰላም ተረክበዋል። አባ ገዳ ኩራ ጃርሶ 71ኛው አባ ገዳ ሆነው ላለፉት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ድሮን ለውጭ ገበያ ማቅረብ የሚያስችል አቅም ገንብታለች- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ዮሐንስ ደርበው Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ድሮን አምርቶ ከመጠቀም ባሻገር ለውጭ ገበያ ማቅረብ የሚያስችል አቅም መገንባቷን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሲቪልና ወታደራዊ አገልግሎት የሚውሉ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን (ድሮን)…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የስካይ ዊን ኤሮኖቲክስ ኢንዱስትሪን መረቁ Mikias Ayele Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የስካይ ዊን ኤሮኖቲክስ ኢንዱስትሪን መረቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት በሀገር ውስጥ ድሮን ስለማምረት ማሰብ የማይታሰብ ነበር ብለዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ሠራዊታችን ከወገንተኝነት የፀዳ የሠላም ኃይል ነው- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ Mikias Ayele Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሠራዊታችን ከፖለቲካ፣ ከዘርና ከሐይማኖት ወገንተኝነት የፀዳ የሠላም ኃይል ነው ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ ለሦስት ዓመታት በዲግሪ መርሐ-ግብር ያሰለጠናቸውን…
የሀገር ውስጥ ዜና በ2025 የኢትዮጵያ ኤክስፖ የሚሳተፉ አካላት ፕሮፖዛል እንዲያቀርቡ ጥሪ ቀረበ Mikias Ayele Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በሚካሄደው የ2025 የኢትዮጵያ ኤክስፖ ላይ የሚሳተፉ ባለድርሻ አካላት ጥናታዊ ጽሑፍ እንዲያቀርቡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር እና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጥሪ አቀረቡ፡፡ ከፈረንጆቹ ግንቦት 16…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ሴቶች ለሀገራቸው ነፃነት የላቀ አስተዋጽዖ አበርክተዋል- ፕሬዚዳንት ታዬ ዮሐንስ ደርበው Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሴቶች ለሀገራቸው ነፃነት እና የኢኮኖሚ ዕድገት የላቀ አስተዋጽዖ ማበርከታቸውን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው፤ ለዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና አካዳሚው ዕጩ መኮንኖችን እያስመረቀ ነው ዮሐንስ ደርበው Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ የ70ኛ ዙር ቃኘው ኮርስ ዕጩ መኮንኖችን እያስመረቀ ነው፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላን ጨምሮ ጄኔራል መኮንኖች፣ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የተለያዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Mar 7, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ጋር በጁባ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና በቀጣናዊ የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በሶማሊያ የአል ሸባብ ይዞታዎች ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች Melaku Gedif Mar 7, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ሃይል በሶማሊያ ሸበሌ ዞን በሚገኙ የአል ሸባብ ይዞታዎች ላይ የአየር ጥቃት መፈፀሙን የሶማሊያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሶማሊያ መከላከያ ሚኒስትር አብዱልቃድር ሞሃመድ እንዳሉት÷የኢትዮጵያና ሶማሊያ አየር ሃይሎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ታዬ ሆራይዘን አዲስ ጎማ ማኑፋክቸሪንግን ጎበኙ Adimasu Aragawu Mar 7, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንትና የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት የበላይ ጠባቂ ታዬ አጽቀ ሥላሴ የሆራይዘን አዲስ ጎማ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ፕሬዚዳንቱን ጨምሮ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴዔታ…