የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት ሰባት አመታት በኢትዮጵያ እና በፈረንሳይ ያለው ግንኙነት ብዝሃ ዘርፍ ወዳለው ጠንካራ ግንኙነት ተሸጋግሯል Hailemaryam Tegegn May 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሰባት አመታት በኢትዮጵያ እና በፈረንሳይ ያለው ግንኙነት ብዝሃ ዘርፍ ወዳለው ጠንካራ ግንኙነት ተሸጋግሯል ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ጽህፈት ቤቱ ባወጣው መረጃ እንዳስታወቀው፤…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢኖቬሽንን በመጠቀም የዘመናዊ ሠራዊት ግንባታን ማፋጠን ይጠበቅብናል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ Hailemaryam Tegegn May 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንተርፕሪነርሺፕ እና የኢኖቬሽን አቅሞቻችንን ተጠቅመን የዘመናዊ ሠራዊት ግንባታን ማፋጠን ይጠበቅብናል ሲሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። የመከላከያ ኢንተርፕሪነርሺፕ እና የኢኖቬሽን ማዕከል…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለስራ ጉብኝት ፈረንሳይ ፓሪስ ገቡ Adimasu Aragawu May 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ልዑክ ጋር በመሆን ለስራ ጉብኝት ዛሬ ፈረንሳይ ፓሪስ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፓሪስ ሲደርሱ በብሔራዊው የጦር ኃይሎች ሙዚየም የአቀባበል…
የሀገር ውስጥ ዜና የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት በመፈረሙ የሚቆጫቸው አንዳንድ አካላት ግጭት እንዲፈጠር ፍላጎት አላቸው – የፕሪቶሪያ ዋና ተደራዳሪዎች Adimasu Aragawu May 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት በመፈረሙና የሰው ህይወት በመትረፉ የሚቆጫቸው አንዳንድ አካላት አሁንም ግጭት እንዲፈጠር ፍላጎት እንዳላቸው የፕሪቶሪያ የሰላም ንግግር ዋና ተደራዳሪዎች ገለጹ። የፕሪቶሪያ የሰላም ንግግር ዋና ተደራዳሪዎች የነበሩት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮሚቴው ሪፖርቱን ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀረበ Hailemaryam Tegegn May 21, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምርጫ ቦርድ አመራሮች መልማይ ኮሚቴ በዛሬው ዕለት ሪፓርቱን ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ማቅረቡን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ ኮሚቴው ለቦርዱ አመራርነት በቀረቡት ተወዳዳሪዎች ላይ የልየታ ሥራ በማከናወን…
የሀገር ውስጥ ዜና የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ Hailemaryam Tegegn May 21, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት በቨርቹዋል ባካሄደው 45ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች እንደሚከተለው ቀርቧል፡- በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው…
የሀገር ውስጥ ዜና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ብራዚል አይነተኛ ምሳሌ ናት – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ዮሐንስ ደርበው May 21, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በምታደርገው ጥረት ብራዚል በግብርናው ዘርፍ ያስመዘገበችው ስኬት አይነተኛ ምሳሌ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮሚቴው የመጨረሻ ዕጩዎችን ይፋ አደረገ ዮሐንስ ደርበው May 21, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አመራር ዕጩ አቅራቢ ኮሚቴ የተመረጡ ዕጩዎችን ይፋ አደረገ፡፡ የኮሚቴው ሰብሳቢ ቀሲስ ታጋይ ታደለ የምልመላ ሂደቱን እና የተመረጡ ዕጩዎችን ይፋ ሲያደርጉ እንዳሉት፤ በቀረቡት ተወዳዳሪዎች ላይ የልየታ ሥራ ከተሠራ…
ቢዝነስ ሲሚንቶ የማምረት አቅምን በዓመት ወደ 20 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ማድረስ ተቻለ Yonas Getnet May 20, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ሲሚንቶ የማምረት አቅምን በዓመት ወደ 20 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ማድረስ መቻሉን የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ አራት የድንጋይ ከሰል ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎችን ወደ ሥራ በማስገባት የሲሚንቶ አምራቾችን አቅም…
የሀገር ውስጥ ዜና አዳዲስ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ወደ ሥራ መግባት ለኮንስትራክሽን ዘርፉ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል ዮሐንስ ደርበው May 20, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አዳዲስ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ወደ ሥራ መግባታቸው በኮንስትራክሽን ዘርፍ ለተሰማሩ አልሚዎች ምቹ አጋጣሚ መፍጠሩን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንት ታዬ በድሬዳዋ ከተማ የተገነባውን የፓዮኔር ሲሚንቶ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ…