Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

አይዲ ፎር አፍሪካ ቁርጠኛ የፓን አፍሪካ እንቅስቃሴ ነው – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አይዲ ፎር አፍሪካ ጠንካራና ኃላፊነት የሚሰማቸው የማንነት ዐውዶችን በመገንባት የአፍሪካ ሀገራትን ለመደገፍ ቁርጠኛ የሆነ የፓን አፍሪካ እንቅስቃሴ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ የአይዲ ፎር አፍሪካ - 2025…

ፋይዳ አማራጭ ሳይሆን አስፈላጊ መሠረተ ልማት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋይዳ የዲጂታል ማንነት ሥርዓት ከአሁን በኋላ አማራጭ ሳይሆን አስፈላጊ መሠረተ ልማት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የአይዲ ፎር-2025 ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤን በይፋ…

የኢጋድ አባል ሀገራት አስተማማኝ የአየር ንብረት መረጃን ለማመንጨት ጠንካራ ሥርዓት ሊዘረጉ ይገባል – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት አስተማማኝ የአየር ንብረት መረጃን ለማመንጨት የሚያስችል ሥርዓት ሊዘረጉ ይገባል ሲሉ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። የኢጋድ የአየር ጠባይ…

በአፍሪካ ድህነትንና ሥራ አጥነትን ለመቅረፍ የተግባር ቁርጠኝነትን ማጠናከር ይገባል – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ድህነት፣ ሥራ አጥነትና አድሏዊነትን ለመቅረፍ የሀገራት የተግባር ቁርጠኝነትና ትብብርን ማጠናከር እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ 20ኛው የዓለም ሥራ ድርጅት በሥራ ላይ የተመሰረተ የባለሙያዎች…

ኢትዮጵያ በኮንስትራክሽን መሠረተ ልማት ውጤታማ ሥራ እያከናወነች መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በኮንስትራክሽን መሠረተ ልማት የሥራ ዕድል ከመፍጠር ባለፈ የዜጎችን የኑሮ ደረጃ በዘላቂነት የሚያሻሽል ውጤት እያስመዘገበች መሆኗን የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ። 20ኛው የዓለም ሥራ ድርጅት በሥራ ላይ የተመሠረተ…

በሀገር በቀል መፍትሄዎች ችግሮችን ለመፍታት የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ችግሮችን በሀገር በቀል መፍትሄዎች ለመፍታት የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ በምግብ…

አፍሪካ አህጉራዊ ባህልና አካታችነትን መሰረት ያደረገ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ልትገነባ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ የሰው ሰራሽ አስተውሎትን አህጉራዊ ባህል እና አካታችነትን መሰረት ባደረገ መልኩ ልትገነባ ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ “አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን ለአፍሪካ ብልጽግና እና ትብብር” በሚል…

የጃፓን መንግስት ለኢትዮጵያ የ17 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጃፓን መንግስት በአዲስ አበባ ከተማ የተላላፊ በሽታዎችን ሕክምና አገልግሎት ለማጠናክር የሚውል የ17 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አድርጓል፡፡ የድጋፍ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ እና በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ሺበታ ሂሮኖሪ…

 ኢትዮጵያ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ ግምባር ቀደም ሀገር እየሆነች ትገኛለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ፣ በዲጂታል መሠረተ ልማት እና በክሕሎት ማበልጸጊያ ሥራዎች አርአያ እየሆነች መምጣቷን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ “አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን ለአፍሪካ ብልጽግና እና…

ምሁራን በሀገራዊ ምክክሩ ሒደት ንቁ ተሳትፎ ሊያደርጉ ይገባል – ም/ዋና ኮሚሽነር ሒሩት ገብረሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምሁራን በሀገራዊ ምክክሩ ሒደት ንቁ ተሳትፎ በማድረግ የበኩላቸውን ሃላፊነት ሊወጡ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮምሽነር ሒሩት ገብረሥላሴ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት…