ሴቶች በሀገራዊ ምክክሩ ትርጉም ያለው ተሳትፎ እንዲያደርጉ በትኩረት እንደሚሰራ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶች በሀገረ-መንግስት ግንባታም ሆነ በሀገራዊ ምክክሩ የተሟላና ትርጉም ያለው ተሳትፎ እንዲኖራቸው በትኩረት እንደሚሰራ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ጥምረት ለሴቶች ድምጽ በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በሺዎች ለሚቆጠሩ ሴቶች…