Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ማውን ከተማ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቦትስዋና ማውን ከተማ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ። አየር መንገዱ በረራውን ሰኔ 3 ቀን 2016 ዓ.ም የሚጀመር መሆኑን የገለፀ ሲሆን በሳምንት ሶስት ቀን ወደ ከተማዋ በረራ እንደሚያደርግ ገልጿል፡፡ አየር…

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሃማስ የተኩስ አቁም ስምምነቱን እንዲቀበል ጥሪ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለአራተኛ ቀን በቀጠለው ድርድር ሃማስ የተኩስ አቁም ስምምነቱን እንዲቀበል ጥሪ አድርገዋል፡፡   ፕሬዚዳንቱ በታላቁ የረመዳን ወር ሃማስ የጋዛን የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲቀበል በትናንትናው ዕለት…

አትሌት ቀነኒሳ በቀለ እና ትዕግስት አሰፋ በለንደን ማራቶን ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ቀነኒሳ በቀለ እና የወቅቱ የሴቶች ማራቶን ክበረ ወሰን ባለቤት ትዕግስት አሰፋ በ2024 የለንደን ማራቶን ውድድር እንደሚሳተፉ የለንደን ማራቶን አዘጋጅ ኮሚቴ አስታውቋል፡፡ የ41 ዓመቱ አትሌት ቀነኒሳ በ2023ቱ የቫሌንሲያ ማራቶን 2…

56 የይግባኝ አቤቱታ መዝገቦች ለምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤ እንደሚቀርቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 56 የይግባኝ አቤቱታ መዝገቦች ለፌዴሬሽን ም/ቤት መደበኛ ጉባዔ እንደሚቀርቡ የም/ቤቱ የሕገ መንግሥት ትርጉምና ውሳኔ አፈፃጸም ክትትል ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የቀረቡለትን የሕገ መንግሥት ትርጉም አቤቱታዎች…

አቶ ኦርዲን በድሪ ከኢትዮጵያ ስካውት መሪዎችና አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በሐረር ከተማ የሚከበረውን የኢትዮጵያ ስካውት ብሔራዊ ጃምቡሬ ቀንን በማስመልከት ከኢትዮጵያ ስካውት መሪዎችና አባላት ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱም ርዕሰ መስተዳድሩ የኢትዮጵያ ስካውት ብሔራዊ ጃምቡሬ…

የተቋም ግንባታ ውጥናችን ስኬታማነቱ የሚረጋገጠው በጠንካራ ሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ነው – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋም ግንባታ ውጥናችን ስኬታማነቱ የሚረጋገጠው በጠንካራ ሴት የሰራዊት አባላት ወሳኝ ተሳትፎ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን "የሴቶች ተጋድሎ ለሰላም እና ለፍትሕ"…

ለሕዳሴ ግድቡ እስካሁን 18 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር መሰብሰቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እስካሁን 18 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ከሕዝብ ተሳትፎ መሰብሰቡን የሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጽህፈት ቤቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ፍቅርተ ታምር በሰጡት መግለጫ÷ ታላቁ የኢትዮጵያ…

በአማራ ክልል 477 ሚሊየን ብር በመመደብ ገበያ የማረጋጋት ሥራ መከናወኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ገበያ ለማረጋጋት ከ259 ሺህ ኩንታል በላይ ምርትና ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን ሊትር በላይ የምግብ ዘይት በተመጣጣኝ ዋጋ ለሸማቹ ማቅረብ መቻሉን የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ብዙአለም ግዛቸው÷…

ጉቦ ሲቀበል ተይዟል የተባለ ዐቃቤ ሕግ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከግለሰብ ጉቦ ሲቀበል ተይዟል የተባለ የፌዴራል ዐቃቢ ሕግ ላይ ክስ ተመሰረተ። የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዐቃቤ ሕግ ዳይሬክቶሬት ጀነራል ናሆም ጌታቸው በተባለ ዐቃቤ ሕግ ላይ የሙስና ወንጀሎች አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀፅ 10 (1)…

አቶ እንዳሻው ጣሰው በዱራሜ ከተማ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በከምባታ ዞን ዱራሜ ከተማ የከረጢትና የማገዶ ከሰል ማምረቻ ፋብሪካዎችን እየጎበኙ ነው፡፡ በጉብኝቱ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሃላፊ ዲላሞ…