Fana: At a Speed of Life!

ፌደራል ፖሊስ 139 የእሳት አደጋ መንስኤዎችን በፎረንሲክ አጣርቶ ውጤት ይፋ ማድረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ባለፉት ስድስት ወራት የደረሱ 139 የእሳት አደጋ መንስኤችን በፎረንሲክ ምርመራ አጣርቶ ውጤቱን ይፋ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ ፌደራል ፖሊስ ለጠያቂው አካል የፎረንሲክ ምርመራዎችን በማድረግ ለፍትሕ መረጋገጥ ጉልህ ሚና…

የኢትዮጵያና ሶማሊላንድ የመግባቢያ ስምምነት ዓለም አቀፍ ሕጋዊነት ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌደራል ፍትሕና ሕግ ኢንስቲትዩት የተዘጋጀው በኢትዮጵያና ሶማሊላንድ መካከል የተፈረመው የመግባቢያ ስምምነት ዓለም አቀፍ ሕጋዊነት እና አንድምታ ላይ ያተኮረ ውይይት በመካሄድ ላይ ነው። በመድረኩ÷ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት…

በአማራ ክልል ከ130 ሺህ ሔክታር በላይ በበጋ መስኖ ስንዴ እየለማ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ130 ሺህ 392 ሔክታር በላይ በበጋ መስኖ ስንዴ እየለማ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ 170 ሺህ 199 ኩንታል ማዳበሪያና 172 ሺህ 794 ኩንታል ምርጥ ዘር ጥቅም ላይ መዋሉም ተገልጿል፡፡ በበጋ መስኖ ስንዴ ልማቱ…

የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት የበኩላቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከመላ ሀገሪቱ ከተውጣጡ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራንና አመራሮች ጋር እየተወያየ ነው። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ውጤታማ ሥራ እንዲያከናውን ሁሉም ባለድርሻ አካላት…

36ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 36ኛው ጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። የውይይት መድረኩ “የዓድዋ ድል ለወል ትርክት ግንባታ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ ሃይሉ አዱኛ…

ከቅባትና ጥራጥሬ እህሎች የወጪ ንግድ ከ285 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 ዓ.ም የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ከቅባትና ጥራጥሬ እህሎች የወጪ ንግድ 285 ነጥብ 53 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በ2016 ዓ/ም የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ከቅባት እህሎች…

የግል መረጃዎችን የምንጠብቅባቸው መንገዶች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳይበር ምሕዳር በተደጋጋሚ ከሚፈጸሙ ጥቃቶች መካከል አንደኛው የማንነት ስርቆት ነው፡፡ በኮምፒዩተሮችና ሌሎች መሳሪያዎች ላይ የሚቀመጡ የግል መረጃዎችን ከጥቃት ለመጠበቅ የሚከተሉትን የመከላከያ መንገዶች ተግባራዊ ማድረግ እጅጉን ይጠቅማል፡፡…

ኢትዮጵያ እና ጆርዳን በቱሪዝም መስክ ትብብራቸውን እንደሚያጠናክሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጆርዳን በቱሪዝም መስክ የሁለትዮሽ ትብብራቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታወቁ። የጆርዳን የቱሪዝም፣ የሃይማኖት እና የትምህርት ሴሚናር በሀገሪቱ ኤምባሲ አዘጋጅነት ተካሂዷል። በመርሐግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የቱሪዝም…

የዓድዋ ድል መታሰቢያ ታሪክን ለትውልድ በማሸጋገር ረገድ ትልቅ እገዛ እንደሚኖረው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል መታሰቢያ ታሪክን ለቀጣይ ትውልድ በማሸጋገር ረገድ ትልቅ እገዛ እንደሚኖረው የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ፡፡ የአገልግሎቱ ከፍተኛ አመራሮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ የአገልግሎቱ ምክትል…

ሚኒስቴር መ/ቤቶች በ2ኛው የመካከለኛ ዘመን የልማትና ኢንቨስትመንት እቅድ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች በሁለተኛው የመካከለኛ ዘመን የልማትና ኢንቨስትመንት እቅድ ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡ ውይይቱን ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት፣ የሰላም ሚኒስቴር፣ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፣ የመከላከያ ሚኒስቴር፣…