Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሠላም ቀጣይነት እየሠራች ነው – ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለቀጣናውና ለአፍሪካ ሠላም ቀጣይነት ባለው መልኩ ስትሠራ መቆየቷንና አሁንም ብዙ ዋጋ እየከፈለች መሆኗን የብልፅግና ፓርቲ የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) ገለጹ። በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ…

በትግራይ ክልል 400 ሺህ ኩንታል ማዳበሪያ ለአርሶ አደሮች ተሠራጨ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ለ2016/17 የምርት ዘመን ከሚያስፈልገው 700 ሺህ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ከ400 ሺህ ኩንታል በላይ ለአርሶ አደሮች መድረሱ ተገለጸ፡፡ ቀሪው 300 ሺህ ኩንታል ማዳበሪያ በሚቀጥሉት 10 ቀናት ይደርሳል ተብሎ እንደሚጠበቅ የክልሉ…

በአንድ ቀን በደረሱ ሁለት የጀልባ አደጋዎች የ11 ስደተኞች ሕይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣልያን የባሕር ዳርቻ ትናንት በደረሱ ሁለት የጀልባ አደጋዎች ቢያንስ የ11 ስደተኞች ሕይዎት ሲያልፍ ከ60 የሚልቁት የደረሱበት አለመታወቁ ተሰምቷል፡፡ በላምፔዱሳ ደሴት አቅራቢያ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ ባጋጠማት የመስጠም አደጋ የ51 ተጓዦችን…

በባሕር ዳር የኮሪደር ልማት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር የኮሪደር ልማት መርሐ-ግብር በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። ከተሞችን ጽዱና ለነዋሪዎች ምቹ የማድረግ ሀገራዊ መርሐ-ግብር አካል የሆነው የባሕር ዳር ከተማ የኮሪደር ልማት የዲዛይን ጥናት ሥራ ተጠናቅቆ ርዕሰ…

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ መርሐ-ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2024/25 የውድድር ዓመት የጨዋታ መርሐ-ግብር በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል። በዚሁ መሠረት የ2024/25 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በፈረንጆቹ ነሐሴ 16 ቀን 2024 ማንቼስተር ዩናይትድ ከፉልሃም በሚያደርጉት ጨዋታ…

አቶ እንዳሻው ጣሰው በ2017 ዕቅድ ላይ ከክልሉ አመራሮች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተደድር እንዳሻው ጣሰው በ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ከመሥተዳድር ምክር ቤት አባላት እና በየደረጃው ካሉ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በሆሳዕና ከተማ እየተወያዩ ነው። በመድረኩ በጠንካራ የሕዝብ ተሳትፎ አዳዲስ…

በህዳሴው ግድብ ላይ የመገናኛ ብዙኃን ሚናን በተመለከተ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ የመገናኛ ብዙኃን ሚናን የተመለከተ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሕዝብ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርሄን (ዶ/ር) ጨምሮ…

ለሀገራዊ ምክክር አጀንዳ በመቅረፅ ሂደት የሚተኮርባቸው ጉዳዮች :-

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የምክክር አጀንዳዎችን በማሰባሰብ እና በመቅረፅ ሂደት ውስጥ ዘርፈ-ብዙ ተግባራትን ያከናውናል፡፡ ከሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎችና ከዳያስፖራው ማኅበረሰብ÷ ግልፅ፣ አካታችና አሳታፊ በሆነ መንገድ የተሰበሰቡ…

አቶ አሻድሊ ሃሰን የክልሉን ጸጋ ወደ ልማት እየቀየርን ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰላምን በማስጠበቅ የክልሉን ጸጋ ወደ ልማት የመቀየር ሥራ እየተሠራ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሃሰን ገለጹ። የሌማት ትሩፋት ሥራን በጠንካራ ክትትል መተግበር በመቻሉ በአጭር ጊዜ አበረታች ውጤት መገኘቱን አቶ አሻድሊ…

የክልሉ የአደጋ ስጋት አመራር ም/ቤት ምስረታ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአደጋ ስጋት አመራር ምክር ቤት የምስረታ መርሐ-ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በምስረታ መድረኩ ላይ÷ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች መገኘታቸውን የርዕሰ…