ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በአሰላ ከተማ ለሚገነባው አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በአርሲ ዞን አሰላ ከተማ በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ በባለሃብት ተሳትፎ ለሚገነባው የመጀመሪያው አዳሪ ትምህርት ቤት የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል።
በመርሐ-ግብሩ ላይ የኦሮሚያ ክልል የትምህርት ቢሮ…