በጎፋ በመሬት መንሸራተት የተፈናቀሉ ወገኖችን በአዲስ መልክ በዘላቂነት ለማስፈር የቦታ ቅየሳ ሥራ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት ምክንያት የተጎዱ ሰዎችን ከአደጋ ለመከላከልና በዘላቂነት ችግሩ ለመፍታት በአዲስ መልክ ተፈናቃዮች ለማስፈር የቦታ ቅየሳ ሥራ እየተሠራ መሆኑ ተገልጿል።
በክልሉ በምክትል ርዕሰ…