Fana: At a Speed of Life!

በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት የተደበቀ የእጅ ቦምብ የቤት እድሳት ሲካሄድ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕንጻ ተቋራጩ ከደንበኛው የቤት ግድግዳ ውስጥ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት የተደበቀ የእጅ ቦምብ ማግኘቱ ተሰማ፡፡ ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ከፈረንጆቹ 1939 እስከ 1945 ድረስ የዘለቀ ዓለም ከፍተኛ ጉዳት ያስተናገደችበት ግጭት እንደነበር…

የንግድ ኢ-ሜይል ጥቃቶች መከላከያ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድ ኢ-ሜይል ጥቃቶች ውስብስብና አስቸጋሪ ቢሆኑም መሰል ጥቃቶች እንዳያጋጥሙ ቀድመው የሚከላከሉባቸው መንገዶች አሉ፡፡ የንግድ ኢ-ሜይል የሳይበር ጥቃት የሳይበር አጥቂዎቹ በንግድ ድርጅቶች ውስጥ የሚሰሩና ከድርጅቱ የፋይናንስ እንቅስቃሴ ወይም…

በመዲናዋ የኤሌክትሪክ ሚኒባሶች የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አዳዲስ የኤሌክትሪክ ሚኒባሶች የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን የከተማዋ ትራንስፖርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ ቢሮው የሕዝብ ትራንስፖርት አቅርቦትን ለማሻሻልና ተደራሽ ለማድረግ የግል ባለሃብቱ ወደ ትራንስፖርት…

ኢትዮጵያና የዓረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት የ49 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የዓረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት የ49 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡  የድጋፍ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ እና የባንኩ ፕሬዚዳንት ሲዲ ኦልድ ታህ (ዶ/ር) ተፈራርመውታል፡፡…

የአማራ ክልል ምክር ቤት 7ኛ መደበኛ ጉባኤ ከነገ በስቲያ መካሄድ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 7ኛ መደበኛ ጉባኤውን ከየካቲት 13 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚያካሂድ የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ገለጹ። የምክር ቤቱ አፈጉባኤ ወይዘሮ ፋንቱ ተስፋዬ ምክር ቤቱ ከየካቲት 13 እስከ 15…

ዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የልማት ግቦች ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ እና የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ከዓለም ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ቪክቶሪያ ኩዋኩዋ ጋር ተወያይተዋል፡፡   አቶ አህመድ ሺዴ÷ በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ሒደት፣ በመልሶ ግንባታና የቀድሞ…

የዓድዋ ድል መታሰቢያ የጀግኖች ቅድመ አያቶቻችንን ገድል የዘከረ ነው – ኮሚሽነር መስፍን (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል መታሰቢያ ከ128 ዓመታት በኋላ የጀግኖች ቅድመ አያቶቻችንን ገድል የዘከረ ነው ሲሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን…

ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ እያስመዘገበች ያለው ውጤት ለአፍሪካ ምሳሌ እንደሚሆን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ እያስመዘገበች ያለው ውጤት ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ምሳሌ ተደርጎ እንደሚወሰድ የ37ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊዎች ገለፁ፡፡ በምግብ ራስን መቻል ሉዓላዊነትን ለማስጠበቅ ቁልፉ ጉዳይ መሆኑን…

የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው፡፡ ውይይቱ የክልሉ ሕዝብ የሚያነሳውን የመልካም አሥተዳደር፣ የልማት ሥራዎች እና ሌሎች ጥያቄዎችን መመለስ ላይ ትኩረት ያደረገ መሆኑን አሚኮ ዘግቧል፡፡ በውይይት…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ቻይና እና ዩኒዶ ለኢትዮጵያ ልማት ላላቸው አጋርነት አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቻይና መንግሥት እና የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) በኢትዮጵያ የዜጎችን ኑሮ እየተከናወኑ ባሉ ተግባራት ላይ ላሳዩት ተነሳሽነትና ቁርጠኝነት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ጠቅላይ…