Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል የተገኘውን አንጻራዊ ሰላም ወደ ተሟላ ሰላም ለመቀየር ሕዝቡ የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አሁን የተገኘውን አንጻራዊ ሰላም ወደ ተሟላ ሰላም ለመቀየር ሁሉም የክልሉ ሕዝብ የድርሻውን መወጣቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ፡፡ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ባወጣው መግለጫ÷ ዘላቂ ሰላም እንዲረጋገጥ ግጭቶች…

በሙስና ወንጀል የተከሰሰው የፍርድ ቤት ዳኛ ጉዳዩን በማረሚያ ቤት ሆኖ እንዲከታተል ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በከባድ ማታለል የሙስና ወንጀል የተከሰሰው የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ዳኛና የኢንስፔክሽ ኃላፊ የነበረው ተስፋዬ ደረጄ የዋስትና ጥያቄው ውድቅ ተደርጎ በማረሚያ ቤት ሆኖ እንዲከታተል የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ዩኒቨርሲቲ ጋር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ሙዌኔ ዲቱ ዩኒቨርሲቲ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) እና የሙዌኔ ዲቱ…

ምባፔ በክረምት የዝውውር መስኮት ማድሪድን ለመቀላቀል ተስማማ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓሪሴንት ዥርሜይ አጥቂ ኪሊያን ምባፔ በክረምቱ የዝውውር መስኮት ሪያል ማድሪድን ለመቀላቀል ተስማምቷል፡፡ የ25 ዓመቱ ፈረንሳዊ ምባፔ÷ ሪያል ማድሪድ እና ፒ ኤስ ጂ በሻምፒዮንስ ሊጉ የማይገኛኙ ከሆነ በቅርቡ ለማድሪድ የኮንትራት ፊርማውን…

ኢትዮጵያ እና የደቡባዊ ትብብር ድርጅት በጋራ ለመሥራት በሚያስችላቸው ጉዳይ ላይ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከደቡባዊ ትብብር ድርጅት (ኦ ኤስ ሲ) ጋር አብራ ለመሥራት የሚያስችላትን ስምምነት ተፈራርማለች። ስምምነቱን የፈረሙት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) እና የደቡባዊ ትብብር ድርጅት ዋና ፀሐፊ መንሱር ቢን ሙሳለም…

አቡበከር ናስር ካጋጠመው ጉዳት አገግሞ ወደ ሜዳ እንዲመለስ ድጋፋችን ያስፈልገዋል – አሰልጣኝ ሩላኒ ሞክዌና

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አቡበከር ናስር ካጋጠመው ጉዳት አገግሞ ወደ ሜዳ እንዲመለስ ድጋፋችን ያስፈልገዋል ሲሉ የማሜሎዲ ሰንዳውንስ አሰልጣኝ ሩላኒ ሞክዌና ገለፁ፡፡ አሰልጣኙ የአጥቂ መስመር ተጫዋቹን አቡበከርን አስመልከተው በሰጡት አስተያየት÷ አቡበከር ከኦርላንዶ…

የውጭ ሀገራት ገንዘብ በማተምና ማዕድናትን በመያዝ ወንጀል የተከሰሱ የውጭ ሀገር ዜጎች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ሀገራት ገንዘብ በማተምና የተለያዩ ማዕድናትን በመያዝ ወንጀል የተከሰሱ የውጭ ሀገር ዜጎች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ፡፡ ብይኑን የሰጠው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ልደታ ምድብ 8ኛ የገቢዎችና ጉምሩክ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው። 1ኛ…

ከህዝብ ጥያቄ አንጻር አሁንም በርካታ ስራዎች አሉብን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሰባት ወራት በርካታ ያሳካናቸው እና ውጤታማ የሆኑ ስራዎች የተሰሩ ቢሆንም ከህዝብ ጥያቄ አንጻር አሁንም በርካታ ክፍተቶች እና ርብርብን የሚጠይቁ ስራዎች አሉብን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡…

ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዋንጫ ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ዋልያዎቹ) ተጫዋቾች ጥሪ ቀረበ፡፡ የምሥራቅ አፍሪካ ሀገራትን የሚያሳትፈው የድሬ ዋንጫ ከየካቲት 16 ጀምሮ በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም ይደረጋል። በውድድሩ ለሚሳተፉና ጥሪ የተደረገላቸው…

የድርሻ ገበያ እና ልውውጥ መጀመር ኢትዮጵያ የእድገት ትልሟ እውን እንዲሆን አዳዲስ ካፒታል በመሳብ ጨዋታ ቀያሪ ይሆናል- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የድርሻ ገበያ እና ልውውጥ (ስቶክ ማርኬት ኤንድ ኤክስቼንጅ) መጀመር ኢትዮጵያ የእድገት ትልሟ እውን እንዲሆን አዳዲስ ካፒታል በመሳብ ጨዋታ ቀያሪ ይሆናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። የኢትዮጵያ…