በአማራ ክልል የተገኘውን አንጻራዊ ሰላም ወደ ተሟላ ሰላም ለመቀየር ሕዝቡ የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አሁን የተገኘውን አንጻራዊ ሰላም ወደ ተሟላ ሰላም ለመቀየር ሁሉም የክልሉ ሕዝብ የድርሻውን መወጣቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ፡፡
የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ባወጣው መግለጫ÷ ዘላቂ ሰላም እንዲረጋገጥ ግጭቶች…