ኢትዮጵያ ጉባኤውን በማሰናዳት ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስከበር ሰርታለች – አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ 37ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤን በማሰናዳት ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስከበር ሰርታለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ተናገሩ፡፡
በጉባኤው ዙሪያ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እና አምባሳደር…