ግለሰብን አሳፍረው በመውሰድ ሕይወቷ እንዲያልፍ አድርገዋል የተባሉ ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንገድ ዳር ቆማ ታክሲ በመጠበቅ ላይ የነበረችን ግለሰብ በባለሶስት እግር ተሽከርካሪ (ባጃጅ) አሳፍረው በመውሰድ ንብረቷን ወስደው ሕይወቷ እንዲያልፍ አድርገዋል የተባሉ ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ፡፡
የዐቃቤ ሕግ የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው…