Fana: At a Speed of Life!

በአፍሪካ ቀንድ ያለውን የውሃ ችግርና የአየር ንብረት ቀውስ ለመቋቋም ጥረት እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) እና የዓለም ባንክን ጨምሮ ሌሎች ዓለም አቀፍ ድርጅቶች በአፍሪካ ቀንድ ያለውን የውሃ ችግርና የአየር ንብረት ቀውስ ለመቋቋም ጥረት እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ የአየር ንብረት ቀውሱ በአፍሪካ ቀንድ የውሃ…

ከለውጡ ወዲህ የቤንች ብሔር ቋንቋና ባህል እንዲታወቅ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤንች ብሔር ቋንቋና ባህል እንዳይታወቅ ሲደረግ ቢቆይም ከለውጡ ወዲህ በርካታ አበረታች ለውጦች እየተመዘገቡ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ ጸጋዬ ማሞ ገለጹ፡፡ የቤንች ብሔር ባህልና ቋንቋ ላይ ያተኮረ…

ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም የመሸፈን አብዮት ጀምረናል- ም/ጠ/ ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ከተረጂነት የማላቀቅና ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም የመሸፈን አብዮት ጀምረናል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው። ምክትል ጠቅላይ…

የሲንጋፖር ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲንጋፖር ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ያለውን ምቹ የኢንቨስትመንት ዕድል በመጠቀም በኢትዮጵያ በግብርና እና ሌሎች ዘርፎች ኢንቨስት እንዲያደርጉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

ኢትዮጵያ እና ሲንጋፖር ትራንስፖርትን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የሲንጋፖር መንግሥታት በትራንስፖርትና ሌሎች የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት መፈረማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሲንጋፖር ሪፐብሊክ…

ዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ በአጋርነት እንደሚሰራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ባንክ በኢትዮጵያ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ላይ ያለውን አጋርነት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋገጠ፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ደዔታ በርኦ ሀሰን ከዓለም ባንክ የትራንስፖርትና ኢነርጂ ቡድን ጋር መክረዋል፡፡…

የሸበሌ፣ ገናሌ ዳዋና የኦሞ ጊቤ ተፋሰሶች አዋሳኝ ክልሎች ፎረም ምስረታ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የዋቢ ሸበሌ፣ የገናሌ ዳዋ እና የኦሞ ጊቤ ተፋሰሶች እቅድ የማፅደቅና የተፋሰስ ተጋሪ ክልሎች ፎረም ምስረታ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ አብረሃ አዱኛ (ዶ/ር)፥ ፎረሙ የተቀናጀ የውሃ…

ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕና ፋሬሲን ኩባንያ የ3 ሚሊየን ዩሮ የኮንትራት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ እና የጣልያኑ ፋሬሲን ኩባንያ የአልሙኒየም ፎርም ዎርክ ለማምረት የሚያስችል የ3 ሚሊየን ዩሮ የኮንትራት ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የተፈራረሙት÷ የኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አምባሳደር ሱሌይማን…

የኮሎምቢያው ኮንሴፕቶስ ኩባንያ በኢንቨስትመንት ተሰማርቶ የኮንስትራክሽን ግብዓት የማምረት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮንሴፕቶስ የተሰኘ የኮሎምቢያ ኩባንያ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ በኢንቨስትመንት በመሰማራት ካገለገሉ የፕላስቲክ ተረፈ ምርቶች ለኮንስትራክሽን የሚሆኑ ግብዓቶችን የማምረት ፍላጎት እንዳለው ገልጿል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን…

የሳዑዲ ባለሀብቶች በሆቴል እና ሌሎች የቱሪዝም አገልግሎቶች ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳዑዲ ባለሀብቶች በባለ 5 ኮከብ ሆቴል እና ሌሎች የቱሪዝም አገልግሎቶች ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ፡፡ የኢትዮ-ሳዑዲ የቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ ለተሳተፉ ባለሀብቶች በቱሪዝም ዘርፍ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን…