Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና አውስትራሊያ በትብብር የሚሰሩ ስራዎችን አጠናክሮ ለመቀጠል የሚያስችላቸው ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የአውስትራሊያ መንግስት በጋራ በስርዓተ-ፆታ እኩልነት ሴቶችን ማብቃት፣ ፆታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች ላይ የሚሰሩ ስራዎችን አጠናክሮ ለመቀጠል የሚያስችላቸውን ውይይት አድርገዋል፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ…

የፋይናንስ ስርዓቱን ጤናማነት ለማስጠበቅ የመንግስት ድጋፍና ክትትል ተጠናክሮ ይቀጥላል-ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ተልዕኮ ስኬት እንዲሁም የፋይናንስ ስርዓቱን ጤናማነት ለማስጠበቅ የመንግስት ድጋፍና ክትትል ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

የአውስትራሊያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ እንዲሰማሩ ያለመ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውስትራሊያ በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ልምድ ያካበቱ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ መሰማራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ከከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ላይ እንደተገለጸው÷ ባለሀብቶቹ በሪል ስቴት ግንባታ ዘመናዊ…

ጓደኛቸውን በመግደል የሚያሽከረክረውን መኪና ወስደው ተሰውረዋል የተባሉ ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጓደኛቸውን በመግደል ሲያሽከረክረው የነበረውን መኪና ወስደው ተሰውረዋል የተባሉ ሁለት ግለሰቦች በ24 ሰዓታት ውስጥ ተይዘዋል፡፡ የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው ግንቦት 8 ቀን 2016 ዓ.ም በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ሰሜን ማዘጋጃ ተብሎ በሚጠራው…

አየር መንገዱ ወደ እስያና መካከለኛው ምስራቅ በሚላክ የቡና ምርት የጭነት አገልግሎት ቅናሽ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ እስያና መካከለኛው ምስራቅ በሚላክ የቡና ምርት ላይ በማጓጓዣ ክፍያ በአንድ ኪሎ ግራም እስከ 1 ነጥብ 50 ዶላር ቅናሽ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የአየር መንገዱ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ቡና ላኪዎችን ለማበረታታት…

ቶኒ ክሩስ ከዩሮ 2024 በኋላ ጫማ እንደሚሰቅል አስታውቋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሪያል ማድሪድ እና የጀርመኑ አማካኝ ቶኒ ክሩስ በቀጣይ ወር ሀገሩ ከምታስተናግደው ዩሮ 2024 መጠናቀቅ በኋላ ጫማ እንደሚሰቅል አስታውቋል፡፡ በፈረንጆቹ ጥር 4/1990 በምስራቅ ጀርመን የተወለደው ክሩስ የፕሮፌሽናል እግርኳስ ህይወቱን የጀመረው…

በጋና የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ለመገንባት የተለያዩ ኩባንያዎች እየተፎካከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጋና የመጀመሪያውን የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ለመገንባት እስከ ፈረንጆቹ ታህሳስ ወር ድረስ አንድ ኩባንያን እንደምትመርጥ የኢነርጂ ሚኒስቴር ገልጿል።   የፈረንሣይ ኢዲኤፍ፣ መሰረቱን አሜሪካ ያደረገው ኑስካል ፓወር እና ሬግናም…

በሰብል የምንሸፍነው የመሬታችን ይዞታ ቀስ በቀስ እየጨመረ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰብል የምንሸፍነው የመሬታችን ይዞታም ቀስ በቀስ በመጨመር ላይ ይገኛል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ሃሳብ፥ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ዋናውን የዝናብ ወቅት ምርት…

ተቋሙ ከይዞታ ማረጋገጫ፣ ከመሰረተ-ልማት ስርቆትና ከካሳ ክፍያ ጋር የተያያዙ ችግሮች እንዲፈቱ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከይዞታ ማረጋገጫ፣ ከመሰረተ-ልማት ስርቆትና ከካሳ ክፍያ ጋር የተያያዙ ችግሮችን እንዲፈታለት ሸገር ከተማ አሥተዳደርን ጠየቀ፡፡ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አሸብር ባልቻ (ኢ/ር) ከከተማ አሥተዳደሩ ከንቲባ ተሾመ አዱኛ…

መንግሥትና የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክክር የሚደረግባቸውን ስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ለመወሰን እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥትና የፖለቲካ ፓርቲዎች በቀጣይነት ምክክር የሚደረግባቸውን ስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ለመወሰን የምክክር መድረክ እያካሄዱ ነው። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ዋና አስተባባሪ አደም ፋራህ…